ጥበብ
የትምህርት ጥራት በንጉሡ ዘመን ቀረ፣ ደረጃው ማሽቆልቆል የጀመረው በደርግ ወቅት ነው፣ በመመረቂያ ጋዋን የተነሱት ፎቶግራፍ የሳሎን ማጌጫ መሆኑ የቀረው በኢሕአዴግ ዘመን ነው... የሚሉና መሰል አባባሎች ተደጋግሞ ሲነገሩ ይሰማል፡፡ ከትምህርት፣ ከተማሪዎችና ከትምህርት ቤቶች ጋር በተያያዘ በቅርባችን የምናየው አንድ እውነት አለ፡፡ በተለይ…
Read 5613 times
Published in
ጥበብ
አብዬ ማረኝ ማረኝ፣አብዬ ማረኝ ማረኝ፣ ዶሮ ብር አወጣች እኔን ሥጋ አማረኝ፡፡የዚህ ዘፈን አቀንቃኝ የዶሮ ዋጋ አንድ ብር መግባቱ ተአምር የሆነበት ይመስላል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ዋጋው እንደማይቀመስ ሆኖ ተደምድሞለታል፡፡ ስለዚህ ወደ ኋላ መለስ ብሎ የዶሮ ሥጋ ..ርካሽ.. በሆነበት ዘመን በገፍ ያበሉት…
Read 3161 times
Published in
ጥበብ
የዚህ ጽሑፍ ዓላማ በ2003 ዓ.ም ከመጽሐፍ ጋር በተያያዘ ስለተፈጠሩ ክስተቶች ጥቂት ነገሮችን ለማንሳት እንጂ በዓመቱስለተከሰተው ነገር ሁሉ የተሟላ ዳሰሳ ለማቅረብ አይደለም፡፡ ትኩረቴም ፖለቲካና ታሪክ ነክ በሆኑት ላይ እንጂ፤ እንደ ልብ ወለድ ወይም የሥነልቦና መጻሕፍትን የመሳሰሉትን አላካተተም፡፡ በመጻሕፍቱ አጠቃላይ ኋና ላይ…
Read 4224 times
Published in
ጥበብ
እኔ ላንቺ ግጥም ቃላት ሣጠራቅም አላዛር ከደዌው ድኖ አገገመ ስለዓለም ከንቱነት ግጥም አሳተመ፡፡ ለውበትሽ ስንኝ ፊደል አጥቼልሽ በየመዘክሩ ስንከራተትልሽ የእዮብ መከራ ጭንቅ ዘመኑ አለፈ ..መታገስ ነው ደጉ!.. የሚል መጽሐፍ ፃፈ፡፡ እኔ ላንቺ ግጥም ቃላት ሳጠራቅም ውዲቷ አገራችን እጅግ ተራቀቀች በኤሌትሪክ…
Read 4201 times
Published in
ጥበብ
ከኒቨርስቲ እስከ ፑሽኪንበአዲስ አበባ ከተማ ኪነ ጥበብን ማዕከልአድርገው በሣምንቱ ውስጥ ጥቂት የማይባሉ ቀናት በነፃ የመዝናኛና የመማሪያ መድረኮች እየተፈጠሩ ነው፡፡ የመድረኮቹ ዝግጅትና አቀራረብ አንዳንዱ ሞቅ ሌላው ዘንድ ቅዝቅዝ ብሎም ይታያል፡፡ ሰኞ ነሐሴ 16 ቀን 2003 ዓ.ም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ ያሳተመውን…
Read 3670 times
Published in
ጥበብ
ፍርዱ ይቀጥላል፡፡ ወንጀለኛው ወንጀለኛ የተባለው በጥበብ መለኪያ እንጂ በፍትሐ ብሔር ስላልሆነ ቅጣቱም ፍርዱም ይለያያል፡፡ ተከሳሽ ታስሮ አይቀርብም፡፡ ዘና ብለው ተቀምጠው እንደ ማሕበር ጠበል ፀዲቅ እየቀመሱ ሊሆን ይችላል ፍርዱ የሚካሄደው፡፡. . . ላዳብረው ወይንስ እንደ አመጣጡ በፍጥነት ላፍርጠው? የሚያስብሉ አንዳንድ ሐሳቦች…
Read 3518 times
Published in
ጥበብ