ጥበብ

Rate this item
(4 votes)
ዘመናዊ ልብወለድ ትረካ ውስጥ ስሜትንና ድርጊትን Juxtapose በማድረግ በስንት ነገር አባብለን ያረጋነውን ልቡና በመረበሽ የለመድነውን የልብወለድ ተዋረድና ቅርፅ ማሳሳት አንዱ መታያው ነው፡፡ ዛሬ የምንዳስሰው ልቦለድ ደራሲ ይህን ስልት ይሁነኝ ብሎ በመጠቀም የDeconstruction ሙከራውን ለማሳየት ያደረገው ጥረት ቢበረታታም ፣ ተሳክቶለታል ማለት…
Rate this item
(2 votes)
በአንድ ወቅት በነበረ ግጭት “ዜጎቻችን ስለሞቱብን ቦታው ለኛ ይገባል” ብለው እንግሊዞች ፍርድ ሊጠይቁ ወደ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ መጡ፡፡ ምኒልክም የሚፈርዱት ለጊዜው ቢቸግራቸው ወደ ፊታውራሪ ኃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ ዳኝነት ያገኙ ዘንድ መሯቸው፡፡ አቤቱታ አቅራቢ እንግሊዞችም “ዜጎቻችን በሥፍራው ስለተገደሉብን አጽማቸው ያረፈበት ቦታ ይሠጠን…
Saturday, 17 February 2024 21:15

ዝክረ ወንድዬ አሊ (1950 - 2016)

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“--ወንድዬ ዓሊ በ1950 ዓ.ም በቀድሞው የወሎ ጠቅላይ ግዛት፣ ወረኢሉ አውራጃ ካቤ በምትባል መንደር ታክል ከተማ ተወለደ፡፡ ለወላጆቹ አምስተኛ ልጅ የሆነው ወንድዬ፤ በእናቱ ፍቅር ተምበሽብሾ፣ ወደ ጫና በሚያደላው በአባቱ ጥብቅ ሥነ- ምግባር ተኮትኩቶ አደገ፡፡ ግጥም መግጠም የጀመረው፣ ገና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት…
Rate this item
(6 votes)
”--ታዲያ አደገኝነቱ ባያጠራጥርም የመጣው ይምጣ ብለው፤ በድፍረት የሚጠይቁ አልፎ አልፎ ብቅ ይላሉ፡፡ አይነካም የተባለውን የሚነኩ፤ በሩቅ የተሰቀለውን ለማውረድ የሚተጉ፤ ልባም አርቲስቶች፡፡ በአነጋጋሪ የጥበብ ስራዋ በቀዳሚነት የምንጠቅሳት ኢትዮጵያዊት አርቲስት ደግሞ እንስት ምህረት ከበደ ናት፡፡ ምህረት የተወለደችው በደሴ ከተማ ሲሆን፤ ከስእል በተጨማሪም…
Saturday, 10 February 2024 10:42

ሦስት መዓዘን

Written by
Rate this item
(0 votes)
ምዕራፍ 01/2ከራስ በድን አካል ጋር ፊት ለፊት መተያየት ውስጥ ያለው የድንጋጤ መንፈስ፣ ይህ ሰው ለመጀመሪያ ጊዜ ሲለማመደው የማያውቀው የኬሚካል ዑደት በሰውነቱ ውስጥ ይተራመስበት ጀመር፡፡ ሞትና ስሜት በአንድ ጊዜ በዚህ ሰው ጭንቅላት ውስጥ በፍጥነት መመላለስ ውስጥ ገብተዋል፡፡ የትኛው ትክክል እንደሆነ ሊረዳው…
Rate this item
(2 votes)
(ክፍል አንድ)መግቢያይህ ኂሳዊ መጣጥፍ ኤግዚስቴንሻሊዝም ተብሎ በሚጠራዉ በዠን-ፖል ሳርተር እና አልበርት ካሙ ፍልስፍና አንጻር የአዳም ረታ የልብወለድ ድርሰቶችን የሚፈክር ነዉ፡፡ የአዳም ረታ የድርሰት ሥራዎችን ከኤግዚስቴንሻሊዝም ፍልስፍና አንጻር በመፈከር ረገድ ይህ የእኔ ሥራ የመጀመሪያ አይደለም፤ ሌሎች ሰዎችም በዉጭ ሐገር ቋንቋ ተመሰሳይ…
Page 4 of 248