ጥበብ
“ገጣሚያን ለሰው ልጆች ነፍስ አዲስ መስኮት ከፍተዋል” ደረጀ በላይነህ ስለ ኪነ ጥበብ አጠቃላይ መልክ ስናወራና ስንተርክ ብፌው ሙሉ ዥንጉርጉር መሆኑ የግድ ነው፡፡ ነጣጥለን ሳይሆን ህብረ -ቀለማዊነቱን ጠብቀን ነው፡፡ በልባችን እያቀማጠልን፣ዜማ አውጥተን ስናቀነቅነው እንደ ተለያየ ቅርንጫፍ ግን በአንድ ግንድ እንዳለ ውበት…
Read 4630 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው ሳምንት በራሽያ ሰባት ሬስቶራንቶች ስላሏቸውና በቢሾፍቱ ---ሪዞርትን ስለከፈቱ ኢትዮጵያዊ ዶ/ር---- ሰፋ ያለ ቃለምልልስ አቅርበን ነበር፡፡ በቦታ ጥበት የተነሳ ኢንቨስተሩ ከራሽያ ማፍያዎች ጋር የነበራቸውን አስገራሚ ገጠመኞችና ውጣ ውረዶች ሳናቀርብ ቀርተናል፡፡ ዛሬ ይሄን ታሪካቸውን እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ ከኢንቨስተሩ ጋር ቃለምልልሱን ያደረገችው የአዲስ…
Read 3699 times
Published in
ጥበብ
“ጅምሬ ወዴት እንደሚሄድ አውቀዋለሁ” ከትውልድህ እንጀምር የተወለድኩት ጎሬ/ኢሊባቡር ነው፤በእኛ ጊዜ ጠቅላይ ግዛት ይባል ነበር፡፡ እዛ ትንሽ ተምሬአለሁ፡፡ ቤተሰቦቼ እዛ ነበሩ፡፡ ከዛም በተረፈ አዲስ አበባ ተምሬ ነው በ17 ዓመቴ ከኢትዮጵያ የወጣሁት፡፡ በምን ምክንያት ወጣህ? ዕድል፡፡ እርግጥ ቤተሰቦቼ ገንዘብ ኖሯቸው አይደለም፡፡ ከኢትዮጵያ…
Read 5842 times
Published in
ጥበብ
ስነጥበብ እጅግ በጣም የተሰወረውን የውስጥ ስሜት ነግሎ በማውጣት እግር አልባውን እንኳ ክንፍ እስከመስጠት የሚያስደርስ ፀጋ፤ በሀሳብ በምናብ ምናኔ ወደ ፊት እና ወደ ኋላ መብረር የሚያስችል ክንፍ አለው፡፡ በየዘመናቱ ስነ-ጥበብን ያስተዋወቁ ሰዎች ብቅ ብለዋል:: እንደዘጋቢያቸው ወይም መስካሪያቸው የፈረጠመ ጡንቻ ከጊዜ ወደ…
Read 9880 times
Published in
ጥበብ
(እውነተኛ ታሪክ ላይ የተመረኮዘ ወግ) ውድ አንባብያን፤ መቼም ርእሱኑ ስታነቡ ለሚፈጠረው ብዥታ እኔ ይቅርታ ልጠይቅና መድረሻው ላይ ሳትደርሱ ግን እውነቱ አይገለጥምና የጽሞና ንባብ ሲታከልበት እውነትም አሪፍ ርእስ እንደምትሉ ይሰማኛል፡፡ ጨዋታው ወግ ቢጤ ነው፡፡ ከአንድ ወዳጄ ጋር ወግ ስንጠርቅ ወጉ ከማስደመም…
Read 3336 times
Published in
ጥበብ
“ሁላችንም የየራሳችንን ዳገት በየቀኑ እንወጣለን” እንደ በገና አውታር፣…ልብ የሚነዝሩ፣…ሆድ የሚያባቡ፣…ስሜት የሚነሽጡ ናቸው - የግርማ ተስፋው ግጥሞች፡፡ “መጀመሪያ” ብሎ መግቢያው ላይ ከተጠቀመበት የህይወት ማንጸሪያ ላይም የወደድኩለት ነገር አለ፡፡ “ሁላችንም የየራሳችንን ዳገት በየቀኑ እንወጣለን፡፡” በማለት አንድ አዛውንት የራስ ዳሸንን ዳገት ሲወጡ ከተናገሩት…
Read 11480 times
Published in
ጥበብ