ላንተና ላንቺ
“...ሀገራችን ፀሐይ ወጥቶ! አሁንማ ፀሐይ ወጥቶልናል። ሆስፒታላችን ከተሰራልን ወዲህ ምን ችግር አለ... ሞትማ እንዲህ በቀላሉም አይደፍረን፡፡ መቼም ነብስ የእግዚሀር ናትና ሲያበቃላት መትረፊያ የላትም እንጂ... እንዲህ በምኑም በምኑም አልጋ መያዝማ ቀርቶአል፡፡ ይኼው አሁን እኔን ከበሽታ ነጻ አውጥቶኛል፡፡ እዚህ ጉያዬ ስር አንድ…
Read 3868 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የማህጸን በር ካንሰር፣በማህጸን አካባቢ የሚፈጠር የቅማል ዘር በግብረስጋ ግንኙነት ምክንያት ከሚተላለፉ መካከል ናቸው፡፡ ዶ/ር ሰሎሞን ኩምቢ (ተባባሪ ፕሮፌሰር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጽንስና ማህጸን ሕክምና ትምህርት አስተማሪ እና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ ዶ/ር ሶሎሞን በግብረስጋ ግንኙነት ምክንያት የሚተላለፉ በሽታዎችን ምንነት እና መፍትሔያቸውን ለዚህ…
Read 28254 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በ4ኛ ዙር 2010-2011 እና 2014-2015 ባወጣው የጤና አገልግሎት ማሻሻያ ፕሮግራም እንደ ዋና ግቦች ከሚቆጠሩት መካከል፡-የቤተሰብ እቅድ አገልግሎትን ከ25% ወደ 60% ማሳደግ፣በጤና ተቋማት እና በሰለጠነ የሰው ኃይል የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር ከ12%-32% ማሳደግ፣የተሟላ ጤንነት ያላቸውን ልጆች ቁጥር ከ45%…
Read 2041 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...ክፍተቱን ማጥበብ ትልቅ ነገር ነው...”የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር (WATCH) ዋች ከተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅትና ሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር በሚወለዱ ጨቅላ ሕጻናትና እናቶች ዙሪያ አፋጣኝና መሰረታዊ የሆኑ ሕክምናዎችን ለመስጠት የሚያስችል ስልጠና በተለያዩ መስተዳድር አካላት ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች መስጠቱ ይታወሳል፡፡ ከዚህ…
Read 2075 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እ.ኤ.አ በ2015/ አለም አቀፉ ህብረተሰብ መሻሻል ሊያሳይባቸው ካሰባቸው 8/ ነጥቦች አንዱ የእናቶች ሞት መጠንን ከነበረበት በ3/4ኛ መቀነስ ነው፡፡ ይህንን እቅድ ማሳካት ኢትዮጵያን ጨምሮ ለብዙ ሀገራት የቤትስራ በመሆኑ እረፍት የለሽ እንቅስቃሴ እየተደረገበት ይገኛል፡፡ ለመሆኑ በኢትዮጵያ ያለው አሰራር ምን ይመስላላ በሚል በፌደራል…
Read 3226 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 18 January 2014 11:24
“...በወንድ ህፃናት ላይ የሚደርስ የወሲብ ጥቃትና ብዝበዛ...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ (ከኢሶግ)
“...በአሁን ወቅት ዕድሜው 22 ዓመት ነው። የወሲብ ጥቃቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የተፈፀመበት ግን የ10 ዓመት ልጅ በነበረ ጊዜ ነው፡፡ የዚህ ታሪክ ባለቤት የሆነው ህጻን ሁለቱም ወላጆቹ በህይወት አሉ፤ በጣም ጥሩ የገቢ ምንጭ ያላቸውና በተለምዶ ሃብታም ቤተሰብ የሚባሉ የአዲስ አበባ ኗሪ ናቸው፡፡…
Read 13637 times
Published in
ላንተና ላንቺ