ላንተና ላንቺ
ከማህጸን ውጪ ስለሚፈጠር እርግዝና ምንነት፣ አጋላጭ ምክንያት እና ስለሚያስከትለው ጉዳት ባለፈው እትም ለንባብ በቅቷል። ስለሆነም በዚህ ርእሰ ጉዳይ ላይ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት ከሆኑት ዶ/ር ሰኢድ አራጌ ጋር ያደረግነውን ቆይታ ቀጣይ ክፍል በዚህ ጽሁፍ ለንባብ አቅርበናል።…
Read 10914 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከማህጸን ውጪ የሚፈጠር እርግዝና በአለም አቀፍ ደረጃ ከ1 እስከ 2 በመቶ ይከሰታል። ይህም ማለት ከአንድ መቶ እናቶች ውስጥ 1 ወይም 2 እናቶች ይህ እርግዝና ያጋጥማቸዋል። በአፍሪካ ወደ 4 እንዲሁም በኢትዮጽያ ወደ 3 በመቶ የሙከሰት እድሉ ከፍ ይላል። በጥቁር አንበሳ የጽንስ…
Read 12127 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን የ2022/ መሪ ቃል ነው፡፡ የአለም ኤድስ ቀን በየአመቱ የተለያዩ መፈክሮች ወይም…
Read 10741 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ጎጆ የካንሰር ህሙማን ማረፊያ በአዲስ አበባ ተክለሀይማኖት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ ወደጎላ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ከተክለሀይማኖት ጤና ጣቢያ ውስጥ የራሱን ማረፊያ በማሰራት ስራ የጀመረ ነው፡፡ ጎጆ እንዲመሰረት ምክንያት ከሆኑት መካከል ዶ/ር ቤተልሄም ይስሀቅ አንድ ታሪክ አላቸው፡፡ አንድ የካንሰር ታማሚ ከሰአት…
Read 7500 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በየአመቱ የጥቅምት ወር የጡት ካንሰርን በሚመለከት የግንዛቤ ማስጨበጫ ወር ተብሎ በተለያዩ ሁኔታዎች እንቅስቃሴ ይደረጋል፡፡ በዚህም መሰረት የአለም ፀሐይ የጡት ካንሰር ፋውንዴሽን ጥቅምት 20/2014 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ ብርታትሽ ብርታቴ በሚል መሪ ቃል የታጀበ የእግር ጉዞ አከናውኖአል፡፡ የአለም ጸሐይ የጡት ካንሰር…
Read 13433 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ፀደይ በአዲስ አበባ የሚገኝ የአንድ ክሊኒክ መጠሪያ ነው፡፡ አንዲት ታካሚ ወደ ክሊኒኩ ስትገባ ነበር የተመለከትናት፡፡ ሰላምታ ተለዋወጥን፡፡ ምን ሆነሽ ነው?…የኛ ጥያቄ ነበር፡፡ እንግዲህ እሱንማ ለሐኪሙ ነው የምነግረው አለች… ትክክል ነሽ …እንዲያው ስለጤናሽ መጠየቃችን እንጂ…ስንላት እናንተም ሐኪም ከሆናችሁ ቁጭ ብለን እናውራ…እንዲሁ…
Read 5715 times
Published in
ላንተና ላንቺ