ላንተና ላንቺ

Rate this item
(0 votes)
እንደ ኤሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2007 ተሸሽሎ የወጣው ከእናት ወደ ልጅ የሚተላለፈውን ኤችአይቪ ቫይረስ ለመግታት የሚያስችለው መመሪያ እንደሚገልጸው ስርጭቱ በጊዜው በብሄራዊ ደረጃ 2.1% ሲሆን በከተማ 7.7% እና በገጠር ደግሞ 0.9% ይገመታል፡፡ 977.394/ ያህል ሰዎች በኢትዮጵያ ከቫይረሱ ጋር እንደሚኖሩም የተሸሻለው መመሪያ የሚያመለክት ሲሆን…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሳምንት እትም ለንባብ ያልነው ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው የሚሰጠውን የህግ፣ የማህበራዊና ስነልቡና እንዲሁም የሕክምና አገልግሎት በአገር አቀፍ ደረጃ አንድ ወጥ በሆነ አወቃቀር እና መመሪያ እንዲሰጥ የሚያስችል መመሪያ ረቂቅ ላይ ውይይት መደረጉን ለንባብ ማለታችን ይታወሳል፡፡ በዚህም ስብሰባ ላይ በተደረሰው ስምምነት መሰረት…
Rate this item
(0 votes)
እ.ኤ.አ ኦክቶቨር 17/20013 በኢትዮጵያ ደግሞ ጥቅምት 7/2006 ዓ/ም ጾታን መሰረት ባደረገ ጥቃት ምክንያት ለሚደርሱ የአካል፣ የስነልቡና ፣የህግና የጤና ችግሮች በአገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ማእከል ተመሳሳይ አገልግሎት ለመስጠት እንዲቻል አንድ ወጥ መመሪያ በማስ ፈለጉ በተዘጋጀው ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጎአል፡፡ በኢፊድሪ ጤና…
Rate this item
(0 votes)
የማህጸን በር የቅድመ ካንሰር ምርመራ አገልግሎት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል እየተሰጠ ነው፡፡ የማህጸን በር ካንሰር ማለት ከማህጸኑ በር አካባቢ ያሉ ሴሎች ሲፈጠሩ ከነበራቸው ይዘት ወደ ቅድመ ካንሰርነት ተለውጠው በስተመጨረሻው ካንሰር ሲሆኑ ነው፡፡ አንዲት ሴት በማህጸን ካንሰር ለመያዝዋ እንደምልክት የሚሆኑትየብልት መድማት፣ ለረጅም…
Rate this item
(7 votes)
ሴቶች በአለም ዙሪያ ጽንስን ማቋረጥ የጀመሩት እንዲህ እንደዛሬው በሳይንሳዊው መንገድ ሳይሆን በግላቸው የየራሳቸውን ጥረት በማድረግ እንደሆነ አንዳንድ ጥናቶች ያስረዳሉ፡፡ቀደም ባለው ጊዜ ሴቶች እርስ በእርሳቸው በመረዳዳት አንዱዋ የአንዱዋን ጽንስ ለማቋረጥ ባህላዊ ዘዴዎችን በህገወጥ መንገድ ሲጠቀሙ እ.ኤ.አ እስከ 1800/ድረስ እንደቀጠሉ መረጃዎች ያስረዳሉ፡፡…
Rate this item
(1 Vote)
እ.ኤ.አ 2013 ዓ/ም ወደ ማለቂያው እየተዳረሰ ነው፡፡ የዛሬ አስራ ሶስት አመት ማለትም እ.ኤ.አ በ2000/ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሀገራትን አስተባብሮ አለም አቀፍ የልማት ግቦችን መንደፉ ይታወሳል፡፡ 189/ የተባበሩት መንግስታት አባል ሀገራት በጋራ ወደ ስምንት የሚደርሱ የልማት ግቦችን ከነበሩበት ደረጃ እስከ 2015/ዓ/ም…