ላንተና ላንቺ
የአለም የጤና ድርጅት እንደሚጠቁመው በአፍሪካ በ2013 ወደ 6.3 ሚሊዮን ሕጻናት የአምስት አመት ልደት በአላቸውን ሳያከብሩ ለሕልፈት ተዳርገዋል፡፡ ይህም ሲሰላ በየደቂቃው አምስት ልጆች ከአምስት አመት በታች ባላቸው እድሜ እንደሚያልፉ ነው፡፡ ከዚህ ውስጥ ደግሞ 3ቱ ሞተዋል ተብሎ የሚታሰበው ገና በጨቅላነት እድሜያቸው ማለትም…
Read 3383 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ በታሪክና በባህል በጣም ሀብታም ከሚባሉት ተርታ ብትሆንም በሌላ በኩል ደግሞ ድሀ ከሚባሉት መካከል እንደሆነች ፊስቱላ ፋውንዴሽን የተባለ ድረገጽ ይናገራል፡፡ ይህ ድህነት ደግሞ ይበልጡኑ በሴቶች በተለይም ደግሞ እርጉዝ በሆኑት ላይ ጎጂ ተጽእኖ አለው፡፡ ኢትዮጵያ በመውለድ መጠን ከፍተኛ አሀዝ ከተመዘገበባቸው አገራት…
Read 2069 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 28 November 2015 14:38
“...ጥረቴ ..ሴቷን ወደ ሙሉ ሰውነቷ መመለስ ነው”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ /ዮዲት ባይሳ/ ከኢሶግ
“...የማልረሳው አንድ ነገር አለኝ፡፡ አንድ ቀን በሚኒባስ ታክሲ ወደስራዬ እሄዳለሁኝ፡፡ ከለገሀር ሲነሳ ሙሉ የነበረው ታክሲ ቀስ በቀስ ሰው እየወረደ ገና ሜክሲኮ ሳንደርስ እኔ እና ሁለት ሰዎች ብቻ ቀረን፡፡ ከዚያም ፊሊፕስ ፊት ለፊት ስንደርስ፡-የእኔ እመቤት እባክሽ ውረጂልን? ሳንቲምሽን እንመልሳለን... አለኝ ሾፌሩ…
Read 2387 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 14 November 2015 09:52
“....መድሀኒቱ ተህዋሱን እንዲለማመደው እያደረግን ነው...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ/ዮዲት ባይሳ ኢሶግ
በተለያየ ጊዜ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ከሆነ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የፀረ-ተህዋሲያን መድሀኒቶች በጤና ተቋማት፣ በጤና ባለሙያዎች እና በመድሀኒት ተጠቃሚዎች ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ ይህ ጥንቃቄ የጎደለው የመድሀኒት አጠቃቀም ታካሚዎችን ለከፍተኛ የጤና መቃወስ እንዲሁም መድሀኒቱን ለተላመዱ ጀርሞች ወይም ተህዋሲያን የማጋለጥ…
Read 5349 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በተለያየ ጊዜ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ከሆነ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የፀረ-ተህዋሲያን መድሀኒቶች በጤና ተቋማት፣ በጤና ባለሙያዎች እና በመድሀኒት ተጠቃሚዎች ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ ይህ ጥንቃቄ የጎደለው የመድሀኒት አጠቃቀም ታካሚዎችን ለከፍተኛ የጤና መቃወስ እንዲሁም መድሀኒቱን ለተላመዱ ጀርሞች ወይም ተህዋሲያን የማጋለጥ…
Read 4029 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር በድሬደዋ ከተማ ካሉ የግል የህክምና ተቋማት ጋር በመተባበር ኤችአይቪ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ ለሚያደርገው ፕሮግራም ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፡፡ ስራው ከሚሰራባቸው የግል የህክምና ተቋማት በተወሰኑት ተገኝተን በአሁኑ ወቅት ስላለው የእናቶች እና ሕጻናቱ በቫይረስ የመያዝ ወይንም ነጻ ስለመሆን…
Read 1788 times
Published in
ላንተና ላንቺ