ላንተና ላንቺ
በደብረብርሀን ሪፈራል ሆስፒታል፣ በኤችአይቪ ኤይድስና በጨቅላ ሕጻናት ጤንነት ዙሪያ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች ምን እንደሚመስሉ አስነብበና። ዛሬ፣ ለመሆኑ ሆስፒታሉ፣ ከየት ተነስቶ የት ደረሰ? የሚል ጥያቄ በማንሳት፣ አሁን ያለበትን ደረጃ እንቃኛለን።“...የደብረብርሀን ሆስፒታል የተመሰረተው በኢጣልያ ወታደሮች ነው። ይህ እኔ አሁን ቢሮዬ ያደረግሁት ክፍል በጊዜው…
Read 1739 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እንደምእተአመቱ የልማት ግብ ሪፖርት ከሆነ፣ በአለም አቀፍ ደረጃ፣ አምስት ዓመት ሳይሞላቸው የሚሞቱ ሕፃናት ቁጥር በአስገራሚ ሁኔታ ቀንሶአል። ከአንድ ሺ ሕፃናት መካከል፣ 90 ያህሉ የአምስት ዓመት ልደታቸውን ሳያከብሩ ነበር የሚሞቱት - በ1990። የሟቾቹ ሕፃናት ቁጥር፣ በ2015 በግማሽ ቀንሶ ወደ 43 ወርዷል።…
Read 1460 times
Published in
ላንተና ላንቺ
24ኛው አለምአቀፍ የአዋላጅ ነርሶች ቀን ሜይ 5/2016 በመላው አለም የተከበረ ሲሆን በኢትዮጵያ ደግሞ ባለፈው ሳምንት አርብ ተከብሮ ውሎአል። ይህ በአል በአዲስ አበባ ሃርመኒ ሆል ሲከበር ከየክልሉ የተወከሉ አዋላጅ ነርሶች በበአሉ ላይ ተገኝተው ነበር። አለም አቀፉ የአዋላጅ ነርሶች (Midwifery) ቀን ሲከበር…
Read 1865 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የእናቶች ሞት ቅኝትና ተገቢው ምላሽ በሚለው አሰራር ዙሪያ፣ ሚያዝያ 12 እና 13 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አበባ አገር አቀፍ ሲምፖዚየም ተካሂዶ የነበረ ሲሆን ሲምፖዚየሙን ያካሄዱትም የኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስር ከአለም የጤና ድርጅት እንዲሁም ከሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር ነበር። ሲምፖዚየሙ…
Read 1809 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ሚያዝያ 12 እና 13 ቀን 2008 በአዲስ አበባ አንድ አገር አቀፍ ሲምፖዚየም ተካሂዶአል። ሲምፖዚየሙም ያተኮረው በመላ አገሪቱ ባሉ የጤና ተቋማት አማካኝነት የተመዘገበውን የእናቶች ሞት መጠንና ምክንያት እንዲሁም ተገቢው ምላሽ ምን መሆን አለበት የሚል ነበር። ሲምፖዚየሙን ያካሄዱት የኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስር…
Read 2757 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ልጅቷ አምስት አመትዋ ነው። ምንም አትናገርም። ተገዳ መደፈርዋን ቤተሰቦችዋም በቶሎ አላወቁላትም። እሱዋም አልተናገረችም። ላለመናገርዋ ምክንያቱ ደግሞ አስገድዶ የደፈራት ሰው ብትናገሪ እገድልሻለሁ ብሎ ስላስፈራራት ነው። ከሁለት ሳምንት በሁዋላ ልጅቱ ወደሆስፒታል ስትመጣ... በምትደፈርበት ወቅት ማህጸኑዋ በመተርተሩ ...ማህጸ ንዋና በአካባቢው ያለው አካልዋ በሙሉ…
Read 1627 times
Published in
ላንተና ላንቺ