ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያም ይሁን በሌሎች አገሮች ቅድመ እርግዝና የጤና ምርመራ አልተለመደም። ለዚህ እንደ አንድ ምክንያት የሚቆጠረው ደግሞ ቅድመ እርግዝና ምርመራ ሊደረግ ይገባዋል የሚለው እውቀት በብዙዎች ዘንድ አለመኖሩ ነው። ዶ/ር ድልአየሁ በቀለ የ ጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት ዶ/ር ድልአየሁ በቀለ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል…
Read 3817 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባለፈው እትም ስለወር አበባ መዘግየት መምጣትና መቅረት በሚመለከት አንዳንድ ነጥቦችን አንስተን ከዶ/ር ሙስጠፋ ነጋሽ ያገኘነውን ማብራሪያ ለአንባቢ ማለታችን ይታወሳል። ከወር አበባ ጋር በተያያዘ ያለውን ጠቃሚ ነገር ዶ/ር ሙስጠፋ ነጋሽ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ኮሌጅ መምህርና የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት የሆኑት ለዚህ…
Read 39921 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ድብርት በእድሜ በጾታ ወይንም በተለየ ሁኔታ የሚከሰት ሳይሆን በሁሉም ሰው ላይ ሊደርስ የሚችል ከአእምሮ ጭንቀት ጋር የተያያዘ ችግር ነው። ነገር ግን Postpartum የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል ከወሊድ በሁዋላ በሚለው ስለሚተረጎም (Postpartum Depression ) ይባላል። ዶ/ር ባልካቸው ንጋቱ የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስትአንዲት…
Read 2472 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በርእስነት ያስቀመጥነው አባባል የዚህ አስተያየት አቅራቢ ነው፡፡ ይድረስ ለላንቺና ላንተ አምድ ዝግጅት ብለው ያደረሱን አስተያየት ከዚህ የሚከተለው ነው፡፡“ቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ‘በህብረተሰብ’ አምድ ላይ ‘ፅንስ ማስወረድ ጥርስ የመንቀል ያህል ቀሏል’ በሚል ርዕስ ስለፅንስ ማቋረጥ ፅሁፍ…
Read 14323 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“እንደተነገረኝ ከሆነ ገና ሕጻን እያለሁ ነበር አባ የሞተው። እናም ኑሮዋን መግፋት ስላልቻለች ሌላ ሰው አገባች። አንድ ልጅ ከወለደችለት በሁዋላ በመካከላቸው ከፍተኛ ጸብ የሰፈነበት ሕየወት መምራት ለእና ግዴታ ነበር። ነጋ ጠባ ጭቅጭቅ ነው። ድብድብ ነው። እና እንደነገረችኝ ገና የስምንት ልጅ ሳለሁ…
Read 3275 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አስገድዶ መድፈር ወይንም ጾታዊ ጥቃት ከሰሀራ በታች ባሉ ሀገራት ከዘር፣ ከድህነት፣ ማህበራዊ እና ሃይማኖታዊ ችግሮች በላይ እጅግ አስከፊ ችግር ነው። ጥቃቱ በተደጋጋሚም የሚፈጸመው በሴቶች እና ወጣቶች ላይ በተለይም በድህነት ችግር ባሉና ሊከላከሉት ወይንም እንዳይፈጸም ሊያስወግዱት በማይችሉት ላይ ነው። በእርግጥ ትዳር…
Read 3971 times
Published in
ላንተና ላንቺ