ላንተና ላንቺ
ከማህጸን ውጪ ስለሚፈጠር እርግዝና ምንነት፣በዚህ ርእሰ ጉዳይ ላይ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት ከሆኑት ዶ/ር ሰኢድ አራጌ ጋር ያደረግነውን ቆይታ በዚህ ጽሁፍ ለንባብ አቅርበናል። እርግዝና የወር አበባ በቀረ በ1 ሳምንት ግዜ ውስጥ ይታወቃል። ስለሆነም አንዲት እናት የወር…
Read 142 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ወንድ ልጅ በተፈጥሮው ሙሉውን ጊዜ የዘር ፍሬ እያመረተ ይኖራል፡፡ሴት ልጅ ስትወለድ የተወሰነ ቁጥር ያለው እንቁላል ይዛ ነው የምትወለደው፡፡ የወር አበባ ተፈጥሮአዊ ሁኔታ ምንድነው? የማህጸንስ መስተንግዶ ምን ይመስላል? የሚለውን እና ከወር አበባ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ጥያቄዎች ለጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስቱ ዶ/ር…
Read 470 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የዚህ እትም እንግዳችን አቶ ፈቃዱ ማዘንጊያ ናቸው አቶ ፈቃዱ ማዘንጊያ በአዋላጅ ነርሶች ማህበር ስራ አስኪያጅ ሲሆኑ በአዋላጅ ነርስነት ሙያቸው ለ19 አመት ያህል ሰርተዋል፡፡ አቶ ፈቃዱ በተለይም በኢትዮጵያ የነበረውንና አሁን ያለውን የእናቶች ሞት እንደሚከተለው አብራርተዋል፡፡ ‹‹…በኢትዮጵያ የነበረውን የእናቶች ሞት ለመቀነስ ባለፉት…
Read 218 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም ላይ በየወሩ ለመውለጃ እድሜ የሚጠጉ 1.8 ቢሊዮን የሚሆኑ ሴቶች የወር አበባ ያያሉ።የወር አበባን በተመለከተ ከብዙ ሴቶች የተለያዩ ገጠመኞች ይሰነዘራሉ፡፡ ከእነዚህም መካከል፤የወር አበባ መምጫው የተስተካከለ አይደለም፡፡ አንዳንዴ በሁለት ወር እና ከዚያ በላይ ቆይቶ ይመጣል የሚሉ አሉ፡፡ በየአስራ አምስት ቀኑ ይመላለሳል…
Read 430 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ በአንድ አመት ውስጥ ከ10 እስከ 15 በመቶ የሚሆኑ ጥንዶች የመሀንነት ችግር ያጋጥማቸዋል። መሀንነት በሁለቱም ፆታዎች ላይ የሚከሰት ሲሆን በችግሩ ላይ ግማሽ በግማሽ (እኩል) ድርሻ አላቸው። ወንዶች ላይ ስለሚከሰት ልጅ ያለመውለድ ችግር ከዚህ ቀደም በነበረው እትም ይዘን ቀርበናል።…
Read 249 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለምአቀፍ ደረጃ 48 ሚሊዮን ጥንዶች እንዲሁም 186 ሚሊዮን ሰዎች ልጅ ያለመውለድ ችግር (መሀንነት) አለባቸው። ችግሩ 50% በወንዶች እንዲሁም 50% በሴቶች ላይ ባሉ ተፈጥሯዊ ወይም ከጊዜ በኋላ በመጡ እክሎች አማካኝነት የሚከሰት ነው። በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የመሀንነት እና የስነ ሆርሞን ህክምና ሰብ…
Read 3269 times
Published in
ላንተና ላንቺ