ላንተና ላንቺ
ኢንጀንደር ኄልዝ የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ከሚሰራቸው የተለያዩ ስራዎች አንዱ የወጣቶችን የስነ ተዋልዶ ጤና ማበልጸግ በሚል ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ በተለይም በአራዳ ክፍለ ከተማ ላይ እየተተገበረ ያለው ስራ ተጠቃሽ ነው፡፡ በዋናነትም ስምንት ትምህርት ቤቶች ላይ ማለትም ሶስት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት…
Read 10799 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የጡት ማጥባትን ሳምንት ምክንያት በማድረግ የጀመርነው እትም በዛሬው የማይመከሩ አመጋ ገቦች ይጠ ናቀቃል፡፡ ባለፈው ሳምንት ለንባብ ያልነው የሚያጠቡ እናቶች የምግብ ፍላጎት በምን መንገድ መሟላት እንደሚገባው የጠቆምንበት ነበር፡፡ በቀጥታ ወደማይመከሩት ምግቦች ከመሻገራችን በፊት ስለጠቃሚ ምግቦች ለትውስታ እናስነብባችሁ፡፡ የእናት ጡት ማጥባትን በሚመለከት…
Read 6024 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“የስነተዋልዶ ጤና ላይ ምን እየተሰራ ይገኛል” በማለት ወደ አዲስ አበባ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ሴቶች እና ህጻናት ቢሮ እንዲሁም ጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል አምርተናል። በተጨማሪም በመኖሪያ ቤት፣ ት/ቤት እና የንግድ ተቋማት ያገኘናቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ልምዳቸውን…
Read 11944 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ ልጅ አለመውለድ ወደ 15% ለሚሆኑ ጥንዶች ወይንም 48.5 ሚሊዮን ለሚሆኑ የትዳር አጋሮች ችግር ነው፡፡ ‹‹….እግዚአብሔር ይመስገን የመካንነት ሕክምና ወደሀገራችን በመምጣቱ ልጄ የልጅ አባት ሆነልኝ….›› ያሉን አንድ አባት ናቸው፡፡ እኝህን አባት ያገኘናቸው በኢትዮ ፈርቲሊቲ ሴንተር ነው፡፡ ኢትዮ ፈርቲሊቲ…
Read 10832 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከ40 እስከ 60 በመቶ የካንሰር በሽታ መነሻ የአመጋገብ ችግር ነው” ምንጭ/ የህብረተሰብ ጤና ሳይንስ ተመራማሪ] እና አሰልጣኝ ዶ/ር ዳዊት መንግስቱ ካንሰር፡- ካንሰር ማለት በአንድ የሰውነት ክፍል ውስጥ የሚገኙ ህዋሳት[sell] ከቁጥጥር ውጪ በሆነ መልኩ ተባዝተው ወደ ሌላ የሰውነትክፍል ሲሰራጩ ነው። የህዋሳት…
Read 11914 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ በየጊዜው እንደሚወጣው መረጃ ከሆነ የኮሮና ቫይረስ መልኩን ለውጦ እንደሆን እንጂ ተወግዶአል የሚል ዜና የለም። በኢትዮጵያም ቢሆን ከ January 2020 እስከ June 2022 ድረስ የወጣው መረጃ የሚያሳየው የሚከተለውን ነው፡፡ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 489,846የሞት መጠን 7,548ክትባት የወሰዱ 49,686,694…
Read 10299 times
Published in
ላንተና ላንቺ