ላንተና ላንቺ
የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትና የስነ ተዋልዶ ጤናን የተሳሰረ የሚያደርገው ነገር አለ፡፡ የስነተዋልዶ ጤና ሲባል የእናት ጡትን ጨምሮ በአጠቃላይ ማህጸንን እና ከማህጸን ጋር ተያያዥ የሆነውን አካል የሚመለከት ሲሆን የቤተስብ ምጣኔ ግን ምን ያህል ልጅ በምን ያህል ጊዜ የሚለውን አቅምን ባገናዘበ መንገድ ማቀድን…
Read 10414 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የቤተሰብ ምጣኔ እና የስነተዋልዶ ምጣኔ Sub Specialist በንኡስ ማእረግ ትምህርቱ በሀገ ራችን ሲሰጥ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሲሆን በአፍሪካ ደግሞ ሁለተኛው ነው፡፡ በቤተሰብ ምጣኔ እና በስነተዋልዶ ጤና Sub Specialist (ንኡስ እስፔሻሊስትነት) በኢትዮጵያ ለመጀ መሪያ ጊዜ ከሰለጠኑት ሶስት ባለሙ ያዎች አንዱ የሆኑት ዶ/ር…
Read 13589 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከአንድ ልጅ በላይ እርግዝና ሲከሰት በተለያዩ ምክንያቶች አስደሳች ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንዶች በተለያዩ ጊዜያት እርጉዝ ከመሆንና ሁልጊዜ እንደ አዲስ ልጅን ከማሳደግ ለመገላገል ይረዳል ይላሉ፡፡ ከአንድ ልጅ በላይ በመረገዙ የሚደነቁና የሚደሰቱ የመኖራቸውን ያህል በዚያው ልክ በግዴታ እንጂ በጸጋ የማይቀበሉም ይኖራሉ፡፡ እነዚህም ከኢኮኖሚ፤…
Read 12245 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዓለም ከምንግዜውም በላይ አዋላጅ ነርሶችን አሁን ትፈልጋለች፡፡ የኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር ለሁሉም ሚድዋይፎች እንኳን ለአለም አቀፍ የሚድዋይፍ ቀን አደረሳችሁ ይላል፡፡ የዓመቱ መሪ ቃል “መረጃው ግልጽ ነው፡ ትኩረት ለሚድዋይፎች” የሚል ነው፡፡ ማህበሩ እንደገለጸው በዓሉን ስናከብር ሚድዋይፎች በቅድመ ጽንስ፣ በእርግዝና፣ በምጥና በወሊድ እንዲሁም…
Read 11582 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኤች አይ ቪ በደማቸው ወስጥ ያላባቸው ሴቶች ማርገዝ በሚፈልጉበት ጊዜ ኤች አይ ቪ እና እርግዝናን በተመለከተ መሰረታዊ ግንዛቤ ሊኖራቸው ይገባል። በእርግዝና ወቅት የተቀናጀ የፀረ ኤች አይ ቪ ሕክምናን መጠቀሙ የኤች አይ ቪ ስርጭት መጠን በግምት ከ 20%-30 % ሲሆን ይህን…
Read 12686 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ሊሞቱ የነበሩ እናቶች ከሞት መትረፍ ሲባል አንዲት ሴት ከእርግዝና ጋር በተያያዘ፤ ልጅ በመውለድ ጊዜ ወይንም የእርግዝና ጊዜው 42 ቀን ከሆነ በሁዋላ በሚከሰት የእርግዝና መቋረጥ ምክንያት በሚከሰቱ የተለያዩ ውስብስብ የጤና ችግሮች የተነሳ ልትሞት ደርሳ ነገር ግን ስትድን ማለት ነው፡፡ ይህንን የአለም…
Read 11657 times
Published in
ላንተና ላንቺ