ላንተና ላንቺ
ሊሞቱ የነበሩ እናቶች ከሞት መትረፍ ሲባል አንዲት ሴት ከእርግዝና ጋር በተያያዘ፤ ልጅ በመውለድ ጊዜ ወይንም የእርግዝና ጊዜው 42 ቀን ከሆነ በሁዋላ በሚከሰት የእርግዝና መቋረጥ ምክንያት በሚከሰቱ የተለያዩ ውስብስብ የጤና ችግሮች የተነሳ ልትሞት ደርሳ ነገር ግን ስትድን ማለት ነው፡፡ ይህንን የአለም…
Read 11739 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ቀደም ባሉት አመታት አንድ ጥናት እንዳስነበበው ባጠቃላይም በብዙ ሀገራት ከ30-60% ከሚሆኑ እርግዝናዎች በተለይም በታዳጊዎችና ወጣቶች እርግዝናው የሚቋረጠው ጽንስና በማቋረጥ ነው፡፡ በጊዜው በኢትዮጵያ ከሚከሰቱ አስር ጽንስን ማቋረጦች ስድስቱ ደህንነታቸው ያልተጠበቀ ነበር፡፡ በተለይም በገጠር በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ከሶስት ወር በሁዋላ ጽንስን ማቋረጥ…
Read 11823 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ይህ ጽሁፍ እስከተዘጋጀበት ጊዜ ድረስ COVID-19 በአለም ላይ ስጋት ሆኖ ቀጥሎአል፡፡ በእርግጥ ክትባት ተገኝቶለታል ቢባልም እንኩዋን በመላው የአለም ህዝብ ምን ያል ወይንም ሙሉ በሙሉ ተቀባይትን አግኝቶአል ብሎ ለመናገር ያስቸግራል፡፡ እንደሚታየው ከሆነ በአለም ላይ ፈቃደኛ የሆነ ሲከተብ ፈቃደኛ ያልሆነ ግን የተለያዩ…
Read 10361 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ልጅ ለመውለድ አለመቻል ሲባል በሁለት አይነት ይገለጻል፡፡ የመጀመሪያው ወንድና ሴት ቢያንስ ለ12 ወራት የእርግዝና መከላከያ ሳይጠቀሙ ወሲባዊ ግንኙነት ፈጽመው እርግዝና አልከሰት ሲል ነው፡፡ሁለተኛው ደግሞ ለአንድ ጊዜም ቢሆን እርግዝናው ተከስቶ በመቀጠል ሲሞክር እርግዝና እምቢ ሲል ማለት ነው፡፡ ልጅ መውለድ አለመቻል ከሴት…
Read 12929 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ የእናቶችንና የጨቅላ ህጻናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረገው ጥረት ውጤት መታየ ቱን የዘገበው 12 March 2019 WHO ነው፡፡ ከዚያ በፊት ግን በተለይም ከ COVID-19 ጋር በተያያዘ ያለው የሞት መጠን ምን ይመስላል የሚለውን ከGynecology & Obstetrics 24 July 2020 ያወጣውን ሪፖርት እናስነብባችሁ፡፡…
Read 10547 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንዳንድ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ብዙ ታዳጊዎች በልማድና በአንዳንድ የህይወት ገጠመ ኛቸው አግባብነት በሌለው መንገድ እንደሚገለጹ እና ከጾታ እና ከእድሜአቸውም ጋር በተያያዘ በአሉበት ወቅትም ይሁን በወደፊት ህይወታቸው የሚጎዳቸው ነገር እንደሚገጥማቸው ግልጽ ነው፡፡ በእድሜም ይሁን በጾታ አማካኝነት የሚደርስባቸው ችግር በትምህርት ቤት፤ በቤት ውስጥ…
Read 10963 times
Published in
ላንተና ላንቺ