ላንተና ላንቺ
ኤችአይቪ ኤይድስ በአሁኑ ወቅት በምን ሁኔታ ላይ ይገኛል የሚለውን ለመገመት ያስችላል በማለት የፌዴራል ኤች አይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ቀደም ሲል ያወጣውን መረጃ ልናስነብባችሁ ለህትመት ብለነዋል፡፡ በኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2020/ አዲስ በኤችአይቪ ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር አስራ አንድ ሺህ ሰባት መቶ አስራ…
Read 14583 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በእርግዝና ላይ ያሉ ሴቶች በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የከፋ ሕመም ሊደርስባቸው ይችላል፡፡ክትባት መውሰድ የግለሰብ ውሳኔ ነው፡፡ በእርግዝና ላይ ያሉ ሴቶች በኮሮና ቫይረስ ቢያዙ ካልተያዙት ሴቶች ይልቅ ሕመሙ ሊበረታባቸው ይችላል የሚል ግምት አለ። እ.ኤአ. June 16, 2021 The Centers for Disease Control…
Read 10000 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለምአቀፍ ደረጃ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥያቁ እያነሱ መልስ ለማግኘት ሲባል ባለሙያን ለማግኘት ሲባል ከቦታ ቦታ ሳይንቀሳቀሱ ባሉበት ቦታ ሆነው ለፈለጉትን ጥያቄ መልስ ለማግኘት የሚያስችሉ በርካታ ድረገጾች መኖራቸው ይታወቃል፡፡ በተለይም በጤና ጉዳይ ስለምንም አይነት ሕመም መንስኤ እና ክትትል እንዲሁም መፍትሔውን ጭምር…
Read 11609 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ማንኛዋም ሴት፡-በወር አበባ መሃከል ወይንም በሁዋላ የተቋጠረ ወይንም ቀለል ያለ ደም መፍሰስ ካየች፤የወር አበባ ረዘም ላለ ጊዜ ወይንም ከበድ ባለ ሁኔታ የሚፈስ ከሆነ፤ከግንኙነት በሁዋላ የደም መፍሰስ ወይንም የጀርባ ሕመም ካላት፤በብልት የሚወጣው ፈሳሽ መጠን የጨመረ ከሆነ፤በወሲብ ግንኙነት ጊዜ ሕመም የሚሰማት ከሆነ፤የወር…
Read 10064 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ተስፋነህ ፍቅሬ በ (ESOG) በኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር Emergency response to GBV (ለጾታዊ ጥቃት አፋጣኝ ምላሽ) የሚ ለው ፕሮጀክት ማናጀር ሲሆኑ በመስሪያ ቤቱ የሌ ሎች ፕሮጀክቶችም አስተባባሪ ናቸው፡፡ ለምሳሌም የጤና ባለሙ ያዎች ተከታታይ የሙያ ማጎል በቻ ፤ የጤና…
Read 13090 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትና የስነ ተዋልዶ ጤናን የተሳሰረ የሚያደርገው ነገር አለ፡፡ የስነተዋልዶ ጤና ሲባል የእናት ጡትን ጨምሮ በአጠቃላይ ማህጸንን እና ከማህጸን ጋር ተያያዥ የሆነውን አካል የሚመለከት ሲሆን የቤተስብ ምጣኔ ግን ምን ያህል ልጅ በምን ያህል ጊዜ የሚለውን አቅምን ባገናዘበ መንገድ ማቀድን…
Read 10599 times
Published in
ላንተና ላንቺ