ላንተና ላንቺ
አንዲት ሴት ጽንስ እንዳትቋጥር ከሚያደርጓት ምክንያቶች መካከል ከመጠን ያለፈ ውፍረት አንዱ ነው፡፡ በሚሺጌን ዩኒቨርሲቲ የተደረገው ጥናት እንደሚያመላክተው የቦዲ ማስ ኢንዴክስ (Body Mass Index) ልኬታቸው 40 የሆነ ሴቶች መጠነኛ የሰውነት ክብደት ኖሯቸው የቦዲ ማስ ኢንዴክሳቸው ከ18.5 እስከ 24.9 ከሚለካ ሴቶች ጋር…
Read 7467 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የአንዲት ሴት የሰውነት ክብድት ከመጠን ያለፈ የውፍረት ልኬት ውስጥ በገባባት ወቅት ብትጸንስ፣ እርሷም ላይ ሆነ ጽንሱ ላይ የጤና እክል ሊደርስ እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎችና የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች ያመላክታሉ፡፡ከመጠን ያለፈ ውፍረት ሲኖር አንዲት ሴት ሊኖራት የሚችለውን ለጽንስ ዝግጁ የሆነን እንቁላል የማኳረት ሂደቷንም…
Read 12380 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹…እንደአጠቃላይ ግን የተወሰነ ለውጥም እንደለውጥ የሚታይ እና የህክምና ባለሙያው ሙሉ መስዋእትነትን ለመክፈል ዝግጁ እስከሆነ ድረስ በጣም ከባድ ነው መሰራት አይችልም የሚባል ስራ ነው ብዬ አላምንም፡፡›› ዶ/ር ማሪያማዊት አስፋው ትባላለች፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት በመሆን ስታገለግል…
Read 7538 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹…እንደአጠቃላይ ግን የተወሰነ ለውጥም እንደለውጥ የሚታይ እና የህክምና ባለሙያው ሙሉ መስዋእትነትን ለመክፈል ዝግጁ እስከሆነ ድረስ በጣም ከባድ ነው መሰራት አይችልም የሚባል ስራ ነው ብዬ አላምንም፡፡›› ዶ/ር ማሪያማዊት አስፋው ትባላለች፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት በመሆን ስታገለግል…
Read 1355 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በሕክምናው ዘርፍ የሚሰማሩ ባለሙያዎች ስለሚሰሩት ስራ ይዋል ይደር ሳይባል በጊዜው ጠንቅቀው ማወቅ የሚገባቸውን ነገር ሊያውቁ ይገባል፡፡ ምክንያቱም በተማሩት ሙያ የሚያ ገለግሉት በቀጥታ ሕይወትን የማዳን ስራ ስለሆነ ነው፡፡ ይህ ሙያ እንደሌላው ሙያ ቆይ ይደርሳል፤ቀስ ተብሎ ሊሰራ ይችላል፤ዛሬ ይኼኛው ሐኪም ካልቻለው ነገ…
Read 6944 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Blue Print (ብሉ ፕሪንት) ሲባል ብዙ ሰው የሚያውቀው ወይንም የተለመደው በአብዛኛው ከቤት ስራ ፕላን ጋር በተያያዘ ነው፡፡ ነገር ግን የማህጸንና ጽንስ ሕክምና ማህበር ከሚቺጋን ዩኒቨርሲቲ ጋር ባለው ግንኙነት የማህጸንና ጽንስ አስተማሪዎች የብሉ ፕሪንት አዘገጃጀትን በሚመለከት ስልጠና ሲወስዱ በምን መንገድ? ለምንስ…
Read 3904 times
Published in
ላንተና ላንቺ