ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 05 July 2014 00:00
“ስንት ሰዓት ነው?” ቢሉ ከተሜው፤ “የዘመኑ ሰዓትና የዘመኑ ሰው ውሸታም ነው፡፡ ዝም ብለው ጥላዎትን አይተው ይሂዱ!” አለ ባላገር፡፡
Written by Administrator
ደራሲ ከበደ ሚካኤል ከፃፏቸው አጫጭር ትርክቶች መካከል የሚከተለው ይገኝበታል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድፈረሰኛ ተራራ እየወጣ ሳለ፤ አንድ፣ አንድ እግሩ ቆራጣ የሆነ ሰው ያንን መንዲስ የሚያክልና ጫፉ ሩቅ የሆነ ተራራ፤ እየተንፏቀቀ ለመውጣት ሲፍጨረጨር ያገኘዋል፡፡ ያም እግሩ የተቆረጠ ሰው፡- “ጌታዬ እባክህ የተወሰነ…
Read 5551 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(በቁም ያልረዳ ዘመድ ሲሞቱ አርባ ይደግሳል)ከዕለታት አንድ ቀን ሶስት ሰዎች አንድ ጫካ እያቋረጡ ሳሉ፣ አንዲት የወፍ ጫጩት ከዛፍ ላይ ጎጆዋ ወድቃ መሬት ላይ ያገኙዋታል፡፡ አንደኛው - “ቤቴ ወስጄ እንደ ዶሮ ጫጩት አሳድጋታለሁ” አለ፡፡ ሁለተኛው - “ለጥናትና ምርምር ትጠቅማለች፡፡ ወደ ላቦራቶሪ…
Read 5606 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 21 June 2014 14:13
“ዓለም ነገ ልታልቅ ነው ቢሉኝም፣ ዛሬ ዛፍ መትከሌን አልተውም” (ማርቲን ሉተር)
Written by Administrator
“የሚስቅልህ ሰው ስለበዛ፣ ትክክል ነኝ ብለህ አታስብ” (የእንግሊዞች አባባል)ከዕለታት አንድ ቀን አንደ ቀንድ - አውጣ (Snail) ወደ አንድ ቡና ቤት ከመሸ በኋላ ይሄዳል፡፡ ከዚያም በሩን ያንኳኳል፡፡ ባለቡና ቤቱ፤ በሩን ዘጋግቶ እየጨራረሰ ነው፡፡ “ማነው?” ይላል የቡና ቤት ባለቤት፡፡ “እኔ ነኝ!” ይላል…
Read 7067 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 14 June 2014 11:48
ዕባብ ያፍዝ-ያደንግዝ ያደረገባት ወፍ ክንፍ እንዳላት ትረሳለች (የአፈ-ታሪክ ወግ)
Written by Administrator
“ሉሲ እና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች” የሚለው መፅሀፍ ላይ የሚከተለው ታሪክ ይገኛል፡፡በድሮ ዘመን በጣም ደስተኛ የሆነ ሰው ከሚወዳት ሚስቱና ከአራት ወንዶች ልጆቹ ጋር ይኖር ነበር። የአንጋፋው ልጅ ስም ጥልቅ ዓይን ይባላል፡፡ ሁለተኛው ደግሞ ቆቁ ተባለ፡፡ ሶስተኛው ልጅ ጡንቸኛው የሚል ስም ተሰጠው፡፡…
Read 6874 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ሬሣ ብምንታይ ከበደ? ሃሳቡ ኣብ ልዕሊ ሳብ ኣውዲቑ) አንድ የታወቀ ተረት እንዲህ ይላል፡፡ አንድ ድንቅዬ ወጣት የሰራዊት አባል የሆነ ገበሬ፤ ባህር ማዶ ተሰዶ ሳለ፤ አንድ ደብዳቤ ከሚስቱ ተልኮለት ኖሮ ይደርሰዋል፡፡ ሚስትየውን ያስጨነቃት ነገር አለ!! ግቢያቸው ውስጥ ድንች ለመትከል ፈልጋ ኖሮ፤…
Read 3908 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 31 May 2014 13:50
ድምፅን ከፍ አድርጐ በመጮህ ቤት የሚሠራ ቢሆን አህያ በቀን በቀኑ ሁለት ቤት በሠራ ነበር አንጋረ - ፈላስፋ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ ገመድ ዝላይ ከሚዘሉ ልጆች ጋር ሊጫወት ከቤቱ ይወጣል፡፡ አባቱ ከፎቅ ሆኖ የስተውለዋል፡፡ አባትየው የሚያየውን ለማመን አልቻለም፡፡ ልጁ ገመዱን የሚያዞሩትን ልጆች፤ “እኔንም ገመድ ዝላይ አጫውቱኝ?” ሲል ጠየቃቸው፡፡ “እሺ ዝለል” አሉት፡፡ ልጁ መዝለል ጀመረ፡፡ ልጆቹም ገመዱን ማዞር…
Read 6520 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ