ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(1 Vote)
ከዕለታት አንድ ቀን ድመት አንድ ጫካ ውስጥ ቀበሮ ታያለች፡፡ ከዚያም ለራሷ እንዲህ ትላለች፡- “ቀበሮ በጣም ቀልጣፋ ነው፡፡ ብዙ ልምድ ያለው ነው፡፡ በሰፊውም የተከበረ ነው፡፡ ስለዚህ መልካም ሰላምታ ላቀርብለትና ልቀርበው ይገባል”፡፡ ቀጥላም፤ “እንደምን አደርክ አያ ቀበሮ! እንዴትስ ከርመሀል? ለመሆኑ ሁሉ ነገር…
Rate this item
(7 votes)
 (በጓድዬ ብሽዬ ኤረማ) የቤተ-ጉራጌ ምሳሌያዊ አነጋገር አንድ በጣም ባለፀጋ የሆኑ የተከበሩ ባላባት በአንድ መንደር ይኖራሉ፡፡ ጌታዬ ጌታዬ የማይላቸው የለም፡፡ እኝህ የተከበሩ ባላባት አንድ ብርቄ የሚባል ነባር አሽከር ነበራቸው፡፡ ብርቄ አሽከርነት ያምርበታል፡፡ ሲልኩት ወዴት፣ ሲጠሩት አቤት ለማለት ይችልበታል፡፡ ዘወትር ግብር ገብቶ፣…
Rate this item
(7 votes)
በቀድሞው ዘመን አንድ የወረዳ ገዢ ነበሩ፡፡ መቶ አለቃ ናቸው፡፡ ዛሬ እንደ ተረት ሊወሱ አንድ ሐሙስ ነው የቀራቸው፡፡አንድ ቀን የወረዳውን ህዝብ በሙሉ ጠርተው “ንቃት ልንሰጣችሁ ነውና አንድ ሰው እንዳይቀር፤ የቀረ ወዮለት” የሚል ማስፈራሪያ - አዘል ማሳሰቢያ ሰጡ፡፡ ህዝቡ በነቂስ ወጣ፡፡ ባይወጣ…
Rate this item
(3 votes)
አንድ የጣሊያን አፈ-ታሪክ እንዲህ ይላል።አንድ የታወቀ ክራክ የሚባል ሌባ ነበር ይባላል። ይህንን ሌባ ማንም ሊይዘው አልቻለም። ይህ ክራክ የተባለው ሌባ ደግሞ ክሩክ የሚባለውን ሌላ ሌባ ለማግኘት ከፍተኛ ምኞት ነበረው። አንድ ቀን ክራክ ምሳውን ሊበላ አንድ ሆቴል ገብቶ፣ ከአንድ ሌላ ተመጋቢ…
Rate this item
(7 votes)
 ከሊዮ ቶልስይ ተረቶች ውስጥ እንዲህ የሚል ይገኝበታል።አንድ ንሥር በዛፍ ላይ ጎጆትሠራለች። እዚያ ውስጥ ጫጩት ትፈለፍላች። አንዲት አሣማ ደግሞ ግልገሎቿን ይዛ ዛፉ ሥር ትመጣለች። ንሥሩዋ ሩቅ በርራ አድን ልጆቿን ትቀልባለች። አሣማዋ ዛፉ ሥር እየኖረች እጫካው ውስጥ እየገባች እያደነች ውላ ማታ ለልጆቿ…
Rate this item
(8 votes)
ዱሮ ኪዩባን ከባቲስታን አምባገነናዊ አገዛዝ ነፃ ለማውጣት እነ ካስትሮና እነ ቼጉቬራ የትጥቅ ትግል ላይ በነበሩበት ዘመን (እ.ኤ.አ በ1950ዎቹ በ1990ዎቹ ውስጥ ) ይነገር የነበረ አንድ ወግ ነበር። አሁን ወደ አፈ-ታሪክነት ሳይለወጥ አልቀረም። የጥንት ተማሪዎች።“ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማእንደ ሆቺሚኒ እንደ ቼጉቬራ” ኢያሱ…
Page 1 of 72