ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሹም ባለሥልጣን እሥር ቤት ይገባል፡፡ እንደገባ ወደተመደበለት ክፍል ሲደርስ፣ እሥረኛው ሁሉ በሱ ላይ መጠቋቆም ጀመረ፡፡ አንደኛው - እንዴ ይሄንን‘ኮ አውቀዋለሁ፤ የናጠጠ ሀብታም ነው!ሁለተኛው - እኔ ደግሞ አንቱ የተባለ ሹም መሆኑን ነው የማውቀው!ሶስተኛው - ጐበዝ አትጃጃሉ! የናጠጠ…
Read 8251 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ኖር በዪ የኹጅር የጋኸምን ምስ) - የቤተ ጉራጌ ተረትከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ጓደኛሞች፤ ገንዘብ በጣም ይቸግራቸውና በምን መንገድ ራታቸውን እንደሚበሉ ያስባሉ፡፡ አንደኛው - ከሱቅ ገንዘብ እንበደርና የፈለግነውን ምግብ እንብላ ሁለተኛው - ለባለሱቁ ባለፈው ያለብንን ዕዳ ስላልከፈልነው ምርር ብሎታል፡፡ “ያንን ካልመለሳችሁልኝ…
Read 5598 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ሽማግሌ ሹም የተቋሙን ሠራተኛ ሁሉ የሚያጣላ፣ የሚያጋጭና የሚበጠብጥ ወሬ እያወራ ሰውን እያተራመሰ አስቸገረ፡፡ ሰው ተሰበሰበና መምከር ጀመረ፡፡አንደኛው - “ይሄ ሰው የባለቤቱ ዘመድ ነው፡፡ ለዚህ ነው እንደልቡ የፈለገውን እያወራ ዘራፍ የሚልብን!” አለ፡፡ሁለተኛው - “ታዲያ ባለቤቱም ቢሆኑ‘ኮ ውሸት…
Read 6997 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሚያሚ ለሚባለው ጋዜጣ፣ የቀብር ሥነስርዓት ክፍል ስልክ ተደወለ አሉ፡፡ደዋይዋ ሴት ናት፡፡ “የአንድን ሰው የህይወት ታሪክ በመቃብሩ ላይ ፅፎ ለመቅረፅ ምን ያህል ይፈጃል?” አለች ሴትዮዋ፡፡ የጋዜጣው ሠራተኛ በትህትና፤ “ለአንድ ቃል አምስት ዶላር ያስፈልጋል እመቤት”“ጥሩ” አለችና ሴትዮዋ ከጥቂት ጊዜ…
Read 7322 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ዓመት በዓል ወቅት፣ አንድ አባት ልጁን ይዞ ወደ አንድ ሆቴል ቤት ጎራ ይላል፡፡ ለልጁ ለስላሳ ለሱ ነጭ አረቄ አዞ መጠጣት ይጀምራል፡፡ ያን አረቄ በላይ በላዩ ሲጨማምርበት ወደ ሞቅታው ተጠጋ፡፡ አረቄውን ልትቀዱለት የምትመላለሰው ቆንጆ ሴት እየተሞናደለችና ሽንጧን…
Read 6246 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት የአዕምሮ ህመምተኞች የእንቁጣጣሽ ምግብ ሊበሉ በገበታ ዙሪያ ሆነው ይጨዋወታሉ፡፡ አንደኛው - አንድ ዕንቁላል ነው ያለው ማን ይብላት?ሁለተኛው - ሁለት ላይ ማካፈል ነዋ በቃ አንደኛው - ማን ይከፍለዋል?ሁለተኛው - ወይ እኔ ወይ አንተ ነና አንደኛው - እኔ…
Read 4395 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ