ርዕሰ አንቀፅ
ከዝነኛው ኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይላል፡- ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላዎች ወደ ውሾች መንደር መጡ ይባላል፡፡ “እንደምናችሁ ውሾች?”ውሾችም፤ “እኛ ደህና ከርመናል፡፡ እናንተስ ተኩላዎች እንዴት ሰነበታችሁ?” አሉ፡፡ ተኩላዎችም፤ “እናንተ ውሾች በጣም ታሳዝኑናላችሁ” “ለምን?” “እስከዛሬ እኛና እናንተ ጠላት መሆናችን እጅግ ያሳዝናል፡፡ አለመተሳሰባችንና አለመነጋገራችን…
Read 8480 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ተረት ካልተደጋገመ የሚሰማ የለም፡፡ ይሄንንም በድጋሚ አቅርበነዋል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ትልቅ ዝሆን አንድ ትልቅ ገደል ውስጥ ወድቆ ይሞታል፡፡ ሌሊቱን የተራቡ ጅቦች ወደ ገደሉ አፋፍ መጥተው፣ ዞር ዞር ሲሉ ዝሆን እጅግ አዘቅት በሆነው ገደል ውስጥ ገብቶ መሞቱን አዩ፡፡ ከፊሎቹ…
Read 7616 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ከዳር አገር ወደ ዋናው ከተማ የመጡ አዛውንት ለንጉሱ አቤቱታቸውን ለማቅረብ ከዙፋን ችሎቱ ዘንድ ተቀምጠው ተራቸውን ይጠብቃሉ፡፡ ባለሟሎች ስነ-ስርዓት እያስከበሩ ሁሉን በወግ በወግ ያስተናግዳሉ፡፡ አንዱ ሲጨርስ ሌላው ግባ ይባላል፡፡ በዚሁ ደንብ እኒያ የዳር-አገር መኳንንት ተራቸው ይደርስና ይቀርባሉ፡፡…
Read 5165 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን መልኩ ወደ ቁራ የሚሄድ አንድ ጥቁርና ነጭ ዥጉርጉር ወፍ በአንድ ጫካ ውስጥ ይኖር ነበረ፡፡ በእርሻ ማሳው ውስጥ የሚያማምሩ ነጫጭ እርግቦች እየተመገቡ፣ ብር ትር እያሉ ሲጫወቱ አየ፡፡ ከወፋፍርነታቸው መልካም ተመግበው እንደኖሩ ያስታውቃሉ፡፡ የገላቸውና የላባቸው ንጣት ዐይን ይስባል፡፡ ያ…
Read 6278 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሐኪም በሽተኛውን ሊጠይቅ ወደ በሽተኛው ክፍል ይሄዳል፡፡ ሐኪም፡ “እንደምናደርክ ወዳጄ?”በሽተኛ፡“ደህና ዶክተር፤ አንተስ ደህና አደርክ?”ሐኪም፤ “እኔ ደህና አድሬአለሁ፡፡ ለመሆኑ ህመምህ እንዴት ነው?”“በጣም ያልበኛል እንጂ ደህና ነኝ”ሐኪም፤ “ይሄ ጥሩ የመዳን ምልክት ነው፤ አይዞህ” አለውና ሄደ፡፡ በሶስተኛው ቀን ሐኪሙ…
Read 8242 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 16 April 2016 10:26
እወድሃለሁ እያለ የሚጠላ፣ እፆማለሁ እያለ የሚበላ፣ እሰጣለሁ እያለ የሚነሳ፣ እነዚህን አምላክ ይጠላ (የትግሪኛ ተረት)
Written by Administrator
አንድ አርሶ አደር በአጥር ግቢው ውስጥ አንድ የፍሬ ዛፍ ነበረው፡፡ ሆኖም ይሄ ዛፍ ፍሬ አላፈራም፡፡ ስለዚህም አርሶ አደሩ፣“አንተ ዛፍ፤ስንት ዓመት ሙሉ ደጃፌ ቆመህ አንዲት ፍሬ እንኳን ሰጥተኸኝ አታውቅም፡፡ አሁን መቆረጫህ ሰዓት ደርሷል - ተዘጋጅ!” አለው፡፡በዛፉ ላይ በየቅርንጫፉ ውስጥ የሚኖሩና በጥላው…
Read 6604 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ