ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(12 votes)
በአንድ የአጫጭር ተረቶች ስብስብ ውስጥ የሚከተለው ተረት ይገኝበታል፡፡ በአንድ ድርጅት ውስጥ ከዕለታት በአንድ ቀን አስገራሚ ሁኔታ ይከሰታል፡፡ ሰራተኞቹ እስከ ምሳ ሰዓት ድረስ ስራቸውን ሲያከናውኑ ቆይተው ለምሳ ይወጣሉ፡፡ ምሳ በልተው የተመለሱት ሁሉም አንድ ላይ አልነበረም፡፡ ከምሳ በኋላ ቡናና ሻይ የሚጠጡት ዘገዩ።…
Rate this item
(10 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ታላቅ ንጉሥ ሰፊ ግዛት እያስተዳደረ ይኖር ነበር፡፡ ዕድሜው እየገፋ ሲሄድ ሶስቱን ልጆች በተራ ወደ አልጋው እየጠራ፣ አንድ ጥያቄ ይጠይቃቸዋል፡፡ በመጀመሪያ ትልቁንና ጉልበተኛውን ልጁን ጠርቶ፤ ‹‹ልጄ፤ አሁን እኔ ህመምተኛ እየሆንኩ መጥቻለሁ፡፡ ስለዚህም አልጋዬን ለእናንተ መተው አለብኝ፡፡ ለመሆኑ…
Rate this item
(17 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን የሩሲያ መሪ የነበረው ስታሊን፣አንድ አዳራሽ ውስጥ ጋዜጣዊ መግለጫ ሊሰጥ እየተዘጋጀ ነበር፤ አሉ፡፡ ‹‹ጓድ ስታሊን መግለጫውን ለመስጠት ዝግጁ ነዎት?›› አለ ጋዜጠኛው፡፡ ‹‹አዎን መቀጠል እንችላለን›› ሲል መለሰ ስታሊን፡፡ ‹‹ጓድ ስታሊን፤ ግምገማን በተመለከተ በከተማችን የሚወራ አንድ ነገር አለ፡፡ ይኸውም አንድ…
Rate this item
(14 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ መንደር ንብረት ጠፍቶ ሌባውን ለመያዝ አውጫጪኝ ይደረግ ተብሎ፤ የመንደሩ ሰው ሁሉ ተጠርቶ አንድ ዛፍ ሥራ ተሰበሰበ፡፡ ሰብሳቢው- ‹‹ጎበዝ እንዴት አደራችሁ?››ተሰብሳቢው- ‹‹እግዚአብሔር ይመስገን›› አለ በአንድ ድምፅ ሰብሳቢውም፤‹‹ዛሬ እንግዲህ የተሰበሰብነው፤ አንድ ችግር ተፈጥሮ ነው፡፡ እንደምታውቁት በመንደራችን ማንኛውም ንብረት፣…
Rate this item
(21 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ትምህርት ቤት ውስጥ አንድ የድርሰት አስተማሪ ለተማሪዎቹ፤ “አንድ ታሪክ ፃፉ፡፡ ከዚያም ያ ታሪክ የሚሰጠንን ትምህርት ወይም ግብረገብነት ታስረዳላችሁ” ሲል ይገልጻል፡፡ ተማሪዎቹ ሁሉ የመሰላቸውን ድርሰት ይፅፋሉ፡፡ ሶስት ተማሪዎች ይመርጥና ታሪኮቻቸውን እንዲያነብቡ ይጠይቃል፡፡ የመጀመሪያዋ ልጅ፤ “አባቴ አንድ እርሻ…
Sunday, 11 September 2016 00:00

አይጥ በበላ ዳዋ ተመታ!

Written by
Rate this item
(26 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አንበሳ እና አንድ ድብ በየፊናቸው ለአደን ወጥው ድንገት መንገድ ላይ የወደቀ ግልገል ያገኛሉ፡፡ አንበሳ፤ “እኔ ነኝ ቀድሜ የደረስኩት፡፡ ስለዚህ ይሄ ግልገል የእኔ ሊሆን ይገባል፡፡” አለ፡፡ ድብ፤ “አንተ ገና መድረስህ ነው፡፡ እኔ ቀደም ብዬ ነው የደረስት፡፡ ስለሆነም…