ርዕሰ አንቀፅ
በጥንት ጊዜ አንድ ሰው ወደ ጐረቤቱ ማሳዎች ተደብቆ በመዝለቅ እህል አጭዶ ሊሰርቅና ሊወስድ ወሰነ፡፡ “ከሦስቱም ማሳዎች ትንሽ…ትንሽ አጭጄ ብወስድ አይታወቅም፡፡” በማለት ራሱን አሳመነ፡፡ “ለእኔ ግን ከሁሉም ማሳዎች የምሰበስበው ብዙ ይሆንልኛል፤” በማለት አሰበ፡፡ ስለዚህ ሰውየው ቀኑ ሲጨላልምና ደመናው ሲከብድ ያሰበውን ስርቆት…
Read 4131 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ከብረው ይቆዩኝ ከብረው ባመት ወንድ ልጅ ወልደው! አምሣ ጥገቶች አሥረው…!”ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አሳማ፤ በጐች በብዛት ወደተሰማሩበት የግጦሽ መስክ ጐራ ይላል፡፡ እረኛው “ምን ሊያደርግ መጣ” በሚል ጥርጣሬ ያስተውለዋል፡፡ አሳማው ወደ በጐቹ ለመቀላቀል ይሞክራል፡፡ እኛው ያደፍጥ ያደፍጥና ፈጥኖ ተጠግቶ አሳማውን ይይዘዋል፡፡…
Read 4180 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 07 September 2013 10:19
ጅቡን የወጋኸው ምኑን ነው ቢሉት፤ አፉን አለ፡፡ አፉን ከወጋኸውማ አሰፋኸው
Written by Administrator
(የጐንቸ ኤትወኸተታወካኾንም፣ ቢውሪ አንቃታ ባረም፣ አንቃሸታ ቦካኾን አቤተትኾንም)ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ቤት ውስጥ አንድ አህያና አንድ የቤት ውሻ ይኖሩ ነበረ፡፡ አህያው እግርግም ውስጥ ይታሰራል፡፡ ብዙ መኖ በዙሪያው ይቀመጥለታል፡፡ በጣም ጠግቦ ይበላል። ጌታው ደግ በመሆኑ እንደልቡ እንዲያናፋም ይፈቀድለታል፡፡ የቤት ውሻው ደግሞ…
Read 3589 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ነገር ንአጓዲኣ ትልክም፣ ታኼላ ንኣታዊኣ ተስጥም) ከእለታት አንድ የክረምት ቀን፣ አንዳች አውሎ ንፋስ በመጣ ሰዓት፤ ፈረስ፣ በሬ እና ውሻ አንዱን የሰው ልጅ እንዲያስጠልላቸውና እንዲያሳድራቸው ለመኑት፡፡ ሰውዬው መልካም ፈቃዱ ሆነ፡፡ የክረምቱ ብርድ በርዷቸዋልና ይሞቃቸው ዘንድ እሳት አነደደላቸው፡፡ የሚተኙበት ምቹ ስፍራም ሰጣቸው፡፡…
Read 3439 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የሃይማኖት መሪው ቡድሐ የሚሰጠን አንድ ዕንቆቅልሽ የሚከተለውን ይመስላል፡፡ አንድ ነጋዴ ሩቅ አገር ሄዶ ሲመለስ፤ ቤቱ በሽፍቶች ተዘርፎና ተቃጥሎ ይደርሳል፡፡ ከቤቱ የተረፈው ረመጥ - መካከል አንድ ተቃጥሎ የከሰለ የሰው ገላ ያያል፡፡ “ይሄ ትንሹ ልጄ መሆን አለበት” አለ፡፡ በዚህ ምክንያት ምርር ብሎ…
Read 4012 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 17 August 2013 11:24
ሃናኔና ሃሊቴ የአምስት ሣንቲም ቅቤ ተካፍለው ሲቀቡ ውለው ወደማታ በአምስት ሣንቲም ጐመን ይጣላሉ
Written by Administrator
(የሚከተለውን ተረት - መሰል ታሪክ ከዚህ ቀደም ትንሽ ለየት ባለ መልኩ ተርከነዋል፡፡ የሚሰማ ጠፍቶ ታሪክ ሲደገም በማየታችን ደግመን አቅርበነዋል፡፡) አንድ ፀሐፊ እንዳለው “እኔን ቅር የሚለኝ ታሪክ መደገሙ ሳይሆን፤ በበለጠ አስከፊ መልኩ መደገሙ ነው” ይላል፡፡ ዕውነት ሆነው ከመቆየት ብዛት ተረት የሚሆኑ…
Read 3302 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ