ርዕሰ አንቀፅ
ከኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይላል፡- ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ትልቅ በረት ውስጥ አንድ አውራ ዶሮና አህያ ይኖሩ ነበረ። አህያው ለአውራ ዶሮው፤ “ስማ አያ አውራዶሮ፤ መቼም እኔና አንተ የረዥም ጊዜ ወዳጆች ነን፡፡ ምንም ዓይነት ችግር ቢገጥመን እንዳንከዳዳ” አውራ ዶሮም፤ “ይሄንን ነገር…
Read 6348 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዕምሮውን ነካ ያደርገዋል የሚባል ሰው ቀን በጠራራ ፀሐይ ወደ አንድ የስልክ እንጨት (ምሰሶ) ይሄዳል፡፡ ከዚያም እንደ ስልከኛ ምሰሶው ላይ እግሩን አጠላልፎ መውጣት ይጀምራል፡፡ ሰው ምን ሊያደርግ ነው እያለ ዙሪያውን መክበብ ጀመረ፡፡ ዙሪያውን የከበበውን ሰው ያየ መንገደኛ…
Read 13106 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊት ንጉሥ የሆነው አያ አንበሶ በጉልበት፣ በማን አለብኝና በገዢነት ስሜቱ መዋጡን ትቶ፣ ከሁሉም አራዊት ጋር አብሮ መኖርና ተጋግዞ በጋራ ፍሬ ማፍራትን በመፈለጉ፣ የዱሮው አያ አንበሶ መሆኑን ለመተው ማሰቡን ይፋ ለማድረግ አሻ፡፡ ስለሆነም ዋና መርሆው፡- “ከሌሎች የዱር…
Read 6980 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በድሮው ዘመን አንድ አዛውንት እስር ቤት ይገባሉ፡፡ በዚያን ጊዜ እስረኞች እራሳቸው ባወጡት ህግ መሰረት፤ አዲስ ገቢ ሲመጣ ለእስር ቤቱ መኖሪያ ማዋጣት ያለበት ገንዘብ ነበር፡፡ የእስር ቤቱ የህዝብ ግንኙነት፤ “እንግዲህ በክፍላችን ህግ መሰረት ያቅምዎትን አዋጡ” አላቸው አዛውንቱን፡፡ አዛውንቱም፤ “ቤተሰቤ ምን ይስጠኝ…
Read 7741 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይላል፡- ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንዲት የተራበች ቀበሮ፣ በአንድ ውስጡ ባዶ በሆነ ግንድ ውስጥ እየኖረች ከመንገድ ሲመለሱ ሊበሉት ያስቀመጡትን ዳቦና ስጋ ታገኛለች፡፡ በጣም እየተስገበገበች እዚያ የተቦረቦረ የግንድ ስንጥቅ ውስጥ ገብታ እንደ ጉድ ትውጠው፣ ትሰለቅጠው ገባች፡፡ ያንን ዳቦና…
Read 7771 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሌባ በአንድ መለስተኛ ሆቴል አንድ ክፍል ለመኝታው ይከራያል፡፡ እዚህ መኝታ ክፍል ብዙ ቀናት በመቆየት የሚሰርቀው ነገር ሲፈልግ ቆየ፡፡ ዕድሉ አልተገኘለትም፡፡ አንድ ቀን ግን አንድ አጋጣሚ ተከሰተ፡፡ አንድ ድል ያለ ድግስ ተደግሷል፡፡ የሆቴሉ ባለቤት አንድ ምርጥ ውድ…
Read 10217 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ