ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 05 January 2015 07:49
በቆሎ ጤፍን አይታ “አሁን እዚችም ሆድ ውስጥ እህል አለ?” ብትል፤ ጤፍ “ሁለታችንም ስንፈጭ ዱቄት ነን” አለች፡፡
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ወንድማማች ዝንጀሮዎች በአንዲት ዝንጀሮ ወዳጃቸው ይጣላሉ፡፡ አንደኛው ለሁለተኛው፤ “እንግዲህ እዚች ሚስቴ ዝንጀሮዬ ጋ ድርሽ እንዳትል” ይለዋል፡፡ ሁለተኛው፤ “አይ ወዳጄ እኔ ልልህ ያሰብኩትን ነው አንተ አሁን ያልከው፡፡ የሀሳብ መመሳሰል ያስገርማል፡፡ ዞሮ ዞሮ እዚች ሚስቴ ጋ ድርሽ ካልክ…
Read 6956 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት የውሃ ኤሊ የመውለጃዋ ጊዜ ደርሶ ኖሮ ከውሃው ወጥታ ወደ ባህሩ ዳርቻ ትሄዳለች፡፡ይቺ ኤሊ ቀስ እያለች በረጅሙ የአሸዋ መንገዷ ስታዘግም ሁለት ጓደኛሞች ያዩዋታል፡፡ አንደኛው ፤ “ይቺ ዔሊ ወዴት ነው የምትሄደው?” ይላል፡፡ ሁለተኛው፤ “የመውለጃ ጊዜዋ ደርሶ ይሆናል” አንደኛው፤…
Read 5408 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ንጉሥ የመሞቻቸው ሰዓት ሲደርስ ሁለት ወንዶች ልጆቻቸውንና አንዲት ሴት ልጃቸውን ጠርተው፤ “ልጆቼ፤ እንግዲህ ዕድሜዬ እየገፋ፣ ጉልበቴ እየላመ፣ አቅሜም እየደከመ የመጣበት ሰዓት ነውና ከመንግሥቴ የት የቱን መውረስ እንደምትመርጡ ሀሳብ እንድትሰጡኝ እፈልጋለሁ” አሉ፡፡ ታላቅ ወንድም ምንም ሀሳብ ሳይሰጥ ዝም አለ፡፡ ሁለተኛው…
Read 5364 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንዲት ቀበጥ ልጅ ከእናቷና ከሴት አያቷ ጋር አብራ ትኖር ነበር፡፡ ከቀበጥነቷም በላይ የሥራ ዳተኝነቷ አስቸጋሪ ነበር፡፡እናትና አያት ይወያያሉ፡-አያት - እንደው የዚችን ልጅ ነገር ምን ብናደርግ ይሻላል?እናት - እረ እኔም ከዛሬ ነገ እጠይቅሻለሁ እያልኩ ስፈራ ስቸርኮ ነው የቆየሁት፡፡…
Read 5076 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 08 December 2014 14:24
ከሞትና ከህይወት የቱን ትመርጣለህ? ቢሉት፤ ሲያስብ ዘገየ የወላይታ ተረት
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት እጅግ በጣም ክፉ ሚስት የነበረችው ገበሬ ነበረ፣ ይባላል፡፡ ይህች ሚስቱ ማታ ከእርሻ ተመልሶ፣ ሞተር ቀንበሩን ሰቅሎ ገና እፎይ ሳይል እንዲህ ትለዋለች - “መጣህ፤ በል ምግቡን አሙቀው”“እሺ የእኔ እመቤት” ብሎ ፍቅሩን ጭምር ገልፆላት፣ወጡን ምድጃ ላይ ይጥዳል፡፡ “በል…
Read 4640 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በድሮ ጊዜ አንድ አንቱ የተባሉ አገረ ገዢ በየክፍለ ሀገሩ እየተዘዋወሩ ህዝቡን እየሰበሰቡ ያነጋግሩ ነበር ይባላል፡፡ አብረዋቸው አዋጅ ገላጮች ነበሩ፡፡ አዋጅ ገላጮቹ በታወጁ አዋጆች ላይ ጥያቄ ቢነሳ የሚያብራሩ የሚገልጡ ናቸው፡፡ ህዝብ ከተሰባሰበ በኋላ፣ ባለሟሉ ይነሳና “የአገራችን ህዝብ ሆይ! አገረ ገዢው እዚህ…
Read 4143 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ