ርዕሰ አንቀፅ
(ሰማይ ከይንድይብ ረሐቐና፣ ምድሪ ከይንጥቐልል ገፊሑና) ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ሩቅ አገር የሚኖር አንድ ባለፀጋ ንጉሥ ነበር፡፡ 5 ልጆች አሉት፡፡ ዕድሜው ወደሞት እየተቃረበ ሲመጣ ዙፋኑን ለማን እንደሚሰጥ ግራ ይጋባል፡፡ በመጨረሻ ግን አምስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤ “ውድ ልጆቼ! እነሆ ሰው ነኝና እንደንጉሥ…
Read 4428 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ይህ ታሪክ በሩሲያ የተፈፀመ ታሪክ ነው፡፡ በአበሽኛ እንተርከዋለን …. በቀድሞው ዘመን አንድ የ80 ዓመት አዛውንት እሥር ቤት ይገባሉ አሉ፡፡ ከዚያም፤ ታሣሪው ሁሉ እንደሚሆነው ለምርመራ ተጠርተው፤ “ወንጀለኛ ነዎት ይመኑ!” ይባላሉ፡፡ “ወንጀለኛ አይደለሁም” ይላሉ አዛውንቱ፡፡ “ሌላ ነገር ሳይከተል ቢያምኑ ይሻልዎታል!” ይላል መርማሪው፤…
Read 4437 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ጮሃ የማታውቅ ወፍ እለቁ እለቁ ትላለች” - ሀገርኛ ተረት አንዳንድ ታሪክ ሲውል ሲያድር እንደ ተረት ይወራል፡፡ ኢሮብ ትግራይ ውስጥ የምትገኝ አንዲት ወረዳ ናት፡፡ ተራራማ መልክዐ - ምድር ያላት ስትሆን ኢሮብ የሚባል ብሔረሰብ ይኖርባታል፡፡ የነደጃች ሱባጋዲስ (ማሸነፍን አበልፃጊ እንደማለት ነው) አገር…
Read 4924 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 10 May 2015 15:15
አይሠግሩም ተብሎ ፈረስና በቅሎ አይሮጡም ተብሎ ፈረስና በቅሎ እንዲያው በጥላቻ፤ ትመረጥ ይሆናል ኤሊ ለኮርቻ!! (አገርኛ አባባል)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አውራዶሮና ሚስቱ በአንድ ቄስ የእህል መጋዘን አጠገብ ሲጓዙ አውራዶሮው አንድ ባቄላ አግኝቶ ሲውጥ፤ አነቀውና፤ ውጪ ነብስ ግቢ ነብስ ሆነ፡፡ ሚስቲቱ ዶሮ የምታደርገው ብታጣ ውሃ ፍለጋ ወደ ወንዝ ወረደች፡፡ “ወንዝ ሆይ! እባክህ ባለቤቴ ባቄላ አንቆት፣ መተንፈስ አቅቶት…
Read 4595 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ ጅቦ አራት ልጆቹን፤ ማለትም - መዝሩጥን፣ ማንሾሊላን፣ ድብልብልን እና ጣፊጦን ይዞ በለሊት መንገድ ይሄዳል፡፡ እየተጓዙ ሳለ ድንገት አንዲት ከቤቷ የወጣች አህያ ያገኛሉ፡፡ ይሄኔ አባት ጅብ፤ “ልጆቼ ሆይ! እንግዲህ እኔ በጣም አርጅቻለሁና ይቺን አህያ እኔ ነኝ የምበላት!…
Read 5430 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አያዩት ግፍ የለ፤ አይሰሙት ጉድ የለ!ካራ በዕርግብ አንገት፣ ለዕርድ እየሳለ“ሠይጣን ሰለጠነ”፣ በደም ተኳኳለ!!!ሌላነት(Otherness) የሚሉት አዲስ ሾተል አለው ፀረ-ሰው ለመሆን፣ ማልዶ የሞረደው፡፡“ዕወቁኝ” ነው የሚል፣ ይህ የገዳይ ቢላሌላም ቋንቋ የለው፣ ወትሮም ለሰው- በላ፡፡ (ይሄን በላዔ-ሰብ፣ ማነው ስሙ? አትበሉስሙን መጥራት ለሱ፣ ነውና እኩይ…
Read 4921 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ