ርዕሰ አንቀፅ
ሰውየው ወደ አደን ሊወጣ እየተዘገጃጀ ነው፡፡ መሣሪያ ሲያዘጋጅ፣ ጥይት ሲቆጥር ጥሩሩን (የውጊያ ልብሱን) ሲያጠልቅ፤ ዝናሩን ሲታጠቅ፤ ከአፋፍ ሆኖ የሚያስተውለው ጎረቤቱ፤ “ምን ጉድ መጣ? መጠየቅ አለብኝ ብሎ ወደ ቁልቁል ወረደ፡፡ታጣቂው ሲወጣ ጎረቤቱ አገኘው፡፡ “እንዴት አደርክ ወዳጄ!” አለ አዳኙ ሞቅ አድርጎ፡፡“ደህና እግዚሃር…
Read 4760 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አልገልህምን ምን አመጣው?አሳዳጅና ተሳዳጅ እየተሯሯጡ ነው፡፡ ተሳዳጅ በመሳደድ ስጋትም፣ በደመነብስም አንድ ረዥም ዛፍ ላይ ይወጣል፡፡ አሳዳጅ በእጁ ጦር ይዟልና ዛፉ ላይ መውጣት አልቻለም፡፡ ስለዚህ፤ “ና ውረድ፤ አልገልህም!” አለው፡፡ ዛፍ ላይ ያለው ተሳዳጅ፤“ወዳጄ! ዝም ብለህ ና ውረድ አትለኝም ወይ? አልገልህምን ምን…
Read 4137 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 26 April 2014 12:18
“መልካም ሥራ ሥራና ሰይጣን ይፈር” (Do Good and Shame the Devil)
Written by Administrator
“መሣሣት የሰው ነው፡፡ ይቅር ማለት ግን የመለኮት!”(to err is human, to forgive is divine) ሁለት ሰዎች ከሩቅ አንድ የአውሬ ቅርፅ ያያሉ፡፡ አንደኛው፤ “ያ የምናየው እኮ ጅብ ነው” አለ፡፡ ሁለተኛው “ያ የምናየው እኮ አሞራ ነው” አለ፡፡ አንደኛው፤ “እንወራረድ?”ሁለተኛው፤ “በፈለከው እንወራረድ!”አንደኛው፤ “እኔ…
Read 6787 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 April 2014 11:50
የዝንጀሮ ልጅ እናቱን “ቅቤ ስጪኝ” ቢላት፤ ቅቤ ቢኖር ያባትህ ታፋ ይህን ይመስል ነበር ወይ? አለችው” የጉራጊኛ ተረት
Written by Administrator
አንዳንድ በጣም ቀላል ተረት ሲቆይ እጅግ ትልቅ ታሪክ ይመስላል። ከዕለታት አንድ ቀን የትልቅ አገርና የትንሽ አገር ሁለት ሰዎች ይገናኛሉ። ከዚያም አንድ የዓመት በዓል ዕንቁላል ሰብሮ አስኳሉን ለማውጣት በየት በኩል ቢሰበር ይሻላል የሚል ጥያቄ ያነሳሉ። ከትንሽ አገር የመጡት አዛውንት፤ “ዕንቁላሉን ከጎን…
Read 7923 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 14 April 2014 09:40
እንዴት ያገሳ ይሆን ያሉት በሬ እምቧ ይላል (ዋን ጣገኔ ጊዶ ህምባ ጌስ) የወላይታ ተረት
Written by Administrator
አንድ የህንድ አፈ-ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ወደ አመሻሹ ላይ አንድ የህንድ የመንደር አለቃ በድንገት ሴት ልጁ ወደምትተኛበት ድንኳን ጥልቅ ይላል፡፡ ለካ ሴት ልጁ ከሰፈሩ ቆንጆ ጎረምሣ ጋር ተቃቅፋ ተኝታ ኖሯል፡፡ ያ ጎረምሣ በሰፈሩ ዝነኛ ጀግና በመባል የሚታወቅም ነው፡፡…
Read 6641 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ለማይገላመጥ ዶሮ ቀይ ዐይን ይሰጠዋል!(የሚጬነ ከናስ አቻ ቦታ እሜስ ዴሬቄነ ኩቶስ አይፌ ዞኡዋ እሜስ) የወላይታ ተረትከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ደቃቃ ጥንቸል፤ እህል ውሃ ፍለጋ በጫካ ውስጥ ስትዘዋወር፤ አንድ ዝንጀሮ ታገኛታለች፡፡ ጥንቸሏ ግዙፍ ስላልሆነች በየቅጠላ ቅጠሉ ውስጥ እየተሹለከለከች መሄድ እንደምትችል ዝንጀሮ…
Read 5496 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ