ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(14 votes)
ለዓመታት የአዕምሮ ሆስፒታል የቆየ አንድ ሰው ነበረ፡፡ ተሽሎት ከሆስፒታሉ ይውጣ ከተባለ በኋላ ዶክተሩ እስቲ ለማንኛውም ቃለ - መጠይቅ ላድርግለት ብሎ ያስጠራውና፤ “እስቲ አንድ ነገር ንገረኝ፡፡ አሁን ከዚህ ሆስፒታል ብትወጣ ኑሮህን እንዴት አድርገህ ለመምራት ታስባለህ?” አለው፡፡ ሰውዬውም፤ “መቼም ተመልሼ ህይወት መጀመሬ…
Rate this item
(19 votes)
ከህንድ ጦርነቶች በአንዱ እንዲህ ሆነ አሉ፡፡ የፈረሰኛው ብርጌድ የወራሪዎቹን ጐሣ ድባቅ መታና ደመሰሰ፡፡ የተረፈው የጐሣው መሪ ብቻ ነበር፡፡ የፈረሰኛው ብርጌድ አለቃ ለተረፈው መሪ እንዲህ አለው፡- “እጅግ አድርገህ በጀግንነት ስለተዋጋህ ነብስህን አተርፍልሃለሁ - አልገድልህም!”ያም የወራሪዎቹ ጐሣ መሪ፤ ስለተደረገለት ምህረት ምሥጋና ለማቅረብ…
Rate this item
(15 votes)
 አንዳንዴ ፈረንጆችን ከእኛ የሚለያቸው ስለ ሰማይ ቤትም ለመቀለድ መቻላቸው ነው፡፡ የሚከተለው ተረት አንድ ምሣሌ ነው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጠበቃ ይሞትና ወደ ሰማይ ቤት ይሄዳል፡፡ በገነት በራፍ ላይ ቅዱስ ጴጥሮስ ያገኘዋል፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስ የሁሉም ሰው ኃጢያት መዝገብ በእጁ ነውና የጠበቃውን…
Saturday, 18 July 2015 10:12

ፍሬ ከዛፉ ርቆ አይወድቅም!

Written by
Rate this item
(22 votes)
አንዳንድ ተረት አንዴ ተነግሮ የማይበቃውና ሰዎች ተገርተው እስኪበቃቸው የሚተረት ይሆናል፡፡ የሚከተለው ተረት የእዛ ዓይነት ነው፡፡ አንድ ቤት ውስጥ አባት፣ እናትና ህፃን ልጅ ይኖራሉ፡፡ አንድ ቀን ማታ ህፃኑ በምን እንደከፋው አይታወቅም ክፉኛ ያለቅሳል። አባት - “አንተ ልጅ ምን ሆንኩ ብለህ ነው…
Saturday, 11 July 2015 11:44

መሳም አምሮሽ፤ ጢም ጠልተሽ

Written by
Rate this item
(27 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን በደጋው አገር የሚኖሩ ሁለት ጐረቤታም ገበሬዎች ነበሩ። ሁለቱም በሣር ቤት የሚኖሩና ኑሮ አልለወጥ ያላቸው ግን ታታሪ ሰዎች ነበሩ፡፡ “አንድ ቀን አንደኛው በድንገት የኑሮ ለውጥ አሳየ፡፡ የግቢውን አጥር አጠረ። የቤቱን የሣር ክዳን ወደ ቆርቆሮ ጣራ ለወጠ፡፡ ልጆቹ ደህና…
Rate this item
(15 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን እመት ጦጢት ምግብ ስትሰራ እንስሳት አገኟትና፤ “እመት ጦጢት?”“አቤት” አለች፡፡“ሽሮና በርበሬ ማን ያመጣልሻል?” አሏት፡፡ “ባሌ” አለች“ከየት ያመጣል?”“ሠርቶ፣ ወጥቶ፣ ወርዶ”“ሰርቆስ እንደሁ የሚያመጣው በምን ታውቂያለሽ?”“አምነዋለሁ”“ቂቤስ ከየት አመጣሽ?”“ባሌ አመጣልኝ”“ከየት ያመጣል?”“ሰርቶ፣ ወጥቶ - ወርዶ”“ሰርቆስ እንደሁ በምን ታውቂያለሽ”“ባሌን አምነዋለሁ”“ከዕለታት አንድ ቀን ሌላ ጦጢት…