ርዕሰ አንቀፅ
የተረት - አባት የሆነው ኤዞፕ እንዲህ ይለናል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላዎች ተመካከሩና መልዕክተኞች ወደ በጐች ላኩ፡፡የተኩላዎቹ ልዑካን እበጐች መንደር ደረሱ፡፡ በጐች ተኩሎች መጡብን ብለው ተሸሸጉ፡፡አድፍጠው ጋጣቸው ውስጥ አድብተው ተቀመጡ፡፡ ተኩሎቹ ግን ረጋ ብለው፣ አደብ ገዝተው፤“በጐች አትደናገጡ” “እንደምና ዋላችሁ” አሉ፡፡“ለድርድር ነው የመጣነው”…
Read 14767 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ታሪክ ጊዜው እጅግ ሲርቅ ተረት ይሆናል፡፡ በጥንት ዘመን አንድ ሮማዊ ጀግና ወታደር ነበር ይባላል፡፡ አያሌ ጦርነቶችን በአሸናፊነት ተወጥቷል፡፡ አብዛኛውን ህይወቱን በጦር ሜዳ ስላሳለፈ በአካል የሚያውቀው ሰው የለም፡፡ ዝናው ግን በሰፊው ይወራል፡፡ አንድ ጊዜ ታዲያ አጠቃላይ ምርጫ በሀገሪቱ ሲካሄድ፣ ያ…
Read 10175 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 05 December 2020 18:27
የራሱን ልጅ አስከሬን አዝሎ፣ የታመመውን የሹም ልጅ ለመጠየቅ ይሄዳል
Written by Administrator
(በር ነኣ አሃ በእድ በጎዳ ነኣ ሀርግያጋ ቤአነ ቤስ) - የወላይትኛ ምሳሌያዊ ንግግር በጥንት ጊዜ በቀዝቃዛው ጦርነት ዘመን፣ በአሜሪካው ፕሬዚዳንትና በራሺያው ፕሬዚዳንት ላይ የተቀለደአንድ ተረት ቢጤ ዕውነት ነበር፡፡ እነሆ፡-የሁለቱ አገሮች ፕሬዚዳንቶች፤ ወታደራዊ ኃይላቸውን ያወዳድራሉ፡፡ የእኔ ይበልጥ፣ የእኔ ይበልጥ፣ይፎካከራሉ። በመጀመሪያ የሩሲያው…
Read 16320 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዲት ሴት አንድ አረብ ውሽማ ኖሯታል። ባሏ ለገበያ ራቅ ወዳለ ቦታ በሄደ ቁጥር ልጇን ወደ ዐረቡ ውሽማዋ ትልክና ታስጠራዋለች። ዐረቡም ትንሹ ልጅ ላደረገው የመላለክ “መልካም ተግባር” “በዚሁ ቀጥል” ለማለትና ለማባበያ፣ ብስኩትም እንደ ጉርሻ ይሰጠውና ወደ ቤት ይመጣና።……ከእናትየው ጋር ሲደሰት ይውላል፡፡…
Read 13079 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የአንበርብር ጎሹ ሞትእስኪ ላነሳሳውአንበርብር ጎሹንበደራ አደባባይ የወደቀውንእሱስ ሆኖ አይደለምታሪከ ቅዱስመጽደቋንም እንጃያቺ ያንበርብር ነፍስየሚያዘወትራት የአምበርብር ወዳጅነበረችው አንዲት ጠይም ቆንጆ ልጅሴተኛ አዳሪ ናት እሱም አላገባተሳሚው ቢበዛም ይህቺው አበባአያ ማር ወለላ አያ ማር እሸትእሱ ብቻ ነበር የእሳቲቱ እራትአንድ ቀን ማምሻውን ደጃፉ ቢመጣውይ የሚለው…
Read 15263 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“አንድ ሃሳብ ላይ መድረስ አለብንና የመጨረሻ ሃሳብ ስጡበት”ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉስ ልጆች ሶስት ልጆቻቸውን ጠርተው “እንግዲህ ልጆቼ፤ ዕድሜዬ እየገፋ፣መቃብሬ እየተቆፈረ፤ የመናዘዣዬ ክሬ እየተራሰ ያለሁበት የመጨረሻዬ ሰዓት ላይ ደርሻለሁ፡፡ ስለዚህ እያንዳንዳቸሁ ውርስ ትወስዱ ዘንድ ለሃገራችሁ ልትሰሩላት የምትችሉትን ነገር ትነግሩኛላችሁ፡፡ በሃሳቡ…
Read 13703 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ