ልብ-ወለድ

Saturday, 16 October 2021 00:00

«ባዶ ቤት»

Written by
Rate this item
(6 votes)
አይመስላትም ነበር። እዚያ ዳር ተቀምጣ የምትለምን ልጅ ውብ ከሆነ ፍቅር የወጣች... አይመስላትም ነበር። እነዚያ ጀግና ወንዳዶች ውብቷን ፍለጋ የሚዳክሩ... በጠወለገ ውበቷም እንደሚቀልዱ፣ ያደነቁት ቅናታቸውን መሆኑን አይመስላትም ነበር። ... ፍቅራቸው ከማስመሰል ጭቃ የተላቆጠ ... አይመስላትም ነበር። ሰዎች ማታለልን እንደ ዳዊት እንዲሚደግሙ፣…
Sunday, 10 October 2021 00:00

"አንድ ብር"

Written by
Rate this item
(4 votes)
 ከመድከሙ የተነሣ ፊቱ ተጨማድዷል፤ ፊቱም ከመጨማደዱ የተነሣ የግንባሩ ሰምበሮች የተፈተለ ጅራፍ አስመስለውታል። ታክቷል፤ የተጓዘው መንገድ ተጫውቶበት፣ ሰውነቱ ሁሉ ዝሏል፡፡ መኝታ ፍለጋ የሚያንቀዋልላቸው ዐይኖቹ አንድ ግቢ ላይ አረፉ፡፡ በግቢው ውስጥ አንድ አሮጌ የጭቃ ፎቅ ይታያል፡፡ ከሥረኛው ወለል በላይ ሁለት ወለሎች አሉት፡፡…
Tuesday, 28 September 2021 18:47

ምናባዊ ፍቅር

Written by
Rate this item
(7 votes)
..ሦስት ቀን ሲቀረው....በከፊል ሰመመንና በከፊል ንቃት ውስጥ ባለች መስመር ላይ ሰውነቴ ተንጠልጥላ ባፍንጫዬ የምትገባውን የትራስና ብርድልብስ መአዛ በማለዳ አጣጥማለሁ። እንዲሁ በእንዲሁ ሰአት ሁሌም እንደማደርገው፣ አሁንም አሁንም አስባለሁ። ከአልጋው ላይ የሚመጣው የሚሸተኝ ጠረን የፀጉሯ ቅባት ይሆን? ወይስ ሰውነቷን የምትቀባው ሽቶ? ወይስ....…
Monday, 20 September 2021 16:03

መሠንበት

Written by
Rate this item
(6 votes)
 ጠባቧ ክፍል በሲጋራ ጭስ ታፍናለች፡፡ አንገቱን ወደ ኮርኒሱ ቀና አድርጓል፡፡ ዐይኖቹ በኮርኒሱ ርብራብ ሥር ይመላለሳሉ፡፡ ጥልቅ ሐሳብ ይዟል፡፡ጫፍ ላይ የደረሰውን ሲጋራ በኃይል ሲስበው እሳቱ የእጁን ጣቶች መለብለብ ጀምሮ ነበር፡፡ የጽሕፈት ጠረጴዛውን መሳቢያ መዘዘና የሲጋራ ፓኬት አወጣ። ከሲጋራ ሳንዱቁ አንድ ዘንግ…
Saturday, 04 September 2021 17:14

የምርቃናዎች ወግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
በጫት ሳቢያ ከሥራ ተባርሬያለሁ፡ የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ ሰሞኑን የሊዮ ቶልስቶይን War and Peace በቶልስቶይ አይነት ተመስጦ እያነበብኩ ነው፡፡የመቃሚያ ብር የለኝም፡፡ እንዳልኩት የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ መቃሚያ ብር ስላልነበረኝ ግን War and Peace ን ሸጬ ወደ ጫት ቤት ሄድኩኝ፡፡እንግዲህ ጫት እዚህ ድረስ…
Rate this item
(4 votes)
...እስከ መቼ? እላለሁ። "እስከ መቼ እንደዚህ የተደጋገመ ጣዕም አልባ ኑሮ እኖራለሁ፤ እንኖራለን? ሰዎች ይወለዳሉ፤ ሰዎች ይወልዳሉ፤ ሰዎች በምቾትና በአግባብ የማያሳድጉትን ልጅ ይወልዳሉ፤ ሰዎች ይበደላሉ፤ ሰዎች ይበድላሉ፣ ጥፋተኞች የወንጀላቸውን ዋጋ አያገኙም። እንዴት ነው ነገሩ? ይሄን ሁላ እየታገስን የምንኖረው እስከ መቼ ነው?’…
Page 10 of 65