ልብ-ወለድ

Saturday, 27 May 2023 17:45

የቆንቶው ሩፋኤል

Written by
Rate this item
(8 votes)
 ከብዙ ዓመታት በኋላ ፀሃዬ እንደዘፈነው ለፌሽታ ባይሆንም ወደ ወላይታ ሶዶ ሄጃለሁ። ሩፋኤል ጓሮ በድንዋ ላረፈው የልጅነት ኮከባችን እርሜን ላወጣ ነው አካሄዴ...ባልተገናኘንባችው ረጅም ዓመታት “በየሕይወት መንገድ ሩጫችን የየፊታችንን እያነሳን እንዘረጋለን” በሚል ትናንትን መርሳት ፈልጌ እንጂ...እስዋስ የምትረሳ ልጅ አልነበረችም።...የስጋ ለባሽ ግብዝነት ሆነና…
Saturday, 20 May 2023 21:22

“ካስቻለህ ቅር---”

Written by
Rate this item
(3 votes)
ከሶስት ወር በፊት ....” በጣም ደፋር ነሽ ወይም በድፍረትና ግድየለሽነት መካከል ያለ መስመር የሚገልፀዉ ባህሪ አይነት ያለሽ ቆንጅዬ ልጅ ነሽ፡፡ እፈራሻለሁ! በእዉቀትሽ ልክ...በከፍታሽ ልክ...በቁንጅናሽ ልክ እወድሻለሁ፡፡ ነገር ግን እዉነቱን ንገረኝ ካልሽኝ ...ባህሪሽን ልወደዉ አልቻልኩም! መጥፎ ልምምድ ነዉ ብዬ መንቀስ ባልችልም፣…
Rate this item
(3 votes)
ከሰው መርጦ ለሹመት ከእንጨት መርጦ ለታቦት _ከጓደኛም ጓደኛ ይኹን እል ነበር። መነሻዬ ውልደት ነው መደምደሚያው ደግሞ ሞት _ውስጡስ ለቄስ ይተው? መሐሉ አይነገርም፤ቢነገርም ሕመም ነው። ሳቆች ኹሉ የደስታ እንዳይደሉ ፤እንባዎችም የኀዘን አይደሉም። ግጥም ሲጻፍ የሚመጣ፣በደስታ ውስጥ ቀልጦ መሞትን የመሰለም አለ ።ኀዘንን…
Rate this item
(2 votes)
ሳባ እባላለሁ፡፡ ቅፅል ስሜ ጁሊ፡፡ እነሆ ዕጣ ፈንታ ካዛንቺስ የተባለ ሲኦል መንደር ወርዉሮኝ አበሳ የበዛበት የቡና ቤት ኑሮን መግፋት ከጀመርኩ ዓመታት አለፉ፡፡ የመከኑ ግን ታሪኬ ሲተረተር አብረዉ የሚወሱ (እኔ ለሌሎች ስተርክ ሳንሱር አድርጌ የምዘላቸዉ) ድፍን ሦስት ዓመታት፡፡ እዚህ ሮማን ቡና…
Saturday, 22 April 2023 19:55

የእኔ ሞት

Written by
Rate this item
(4 votes)
ቀትር ላይ፣ታጣቂዎች የሚለብሷትን ሽርጥ ያሸረጠ፣ጨጎጎት ፊት ፣ ሌባ ቢጤ...]ሽሚዛ ውስጥ ተቀርቅሮ ጩቤውን ሲመዝ አየሁት። የጩቤው ገላ ፍልቅ ሲልብኝ ዓይኔን መለስኩት። ጥግ ይዟል ፤ምናልባትም አላየኝም። «ሰው ያልፋል»የሚል እምነት ስላለው ተዘጋጅቶ እየጠበቀ ነው። እውነቱንም ነው መንገዱ አላፊ ይበዘዋል። ሁሉም በተራ ይነጉዳል። ዛሬ…
Rate this item
(4 votes)
ዛሬ፣ ድሮ ዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አብሮኝ የተማረዉን የወንዜን ልጅ ዳንኤል አስፋዉን መንገድ ላይ አገኘሁት፣ ዌስትሚንስተር ከሚገኘዉ መሥሪያ ቤቴ ወጥቼ ወደ መኖሪያ መንደሬ ብሪክስተን በእግሬ እያቀናሁ ሳለ፣ መሐል ለንደን ላይ፡፡ መንገድ የማያገናኘዉ ሰዉ የለ፡፡ ለካ ሰዉ ካልሞተ በቀር…
Page 3 of 65