Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
በአንጋፋው ገጣሚ እና ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ የተዘጋጁትን 2400 ገፆች ያሉዋቸው “ከድጡ ወደ ማጡ” እና “ወይ አንቺ ሐገር” ሁለት የግጥም መፃሕፍት ባለፈው ማክሰኞ ምሽት በሂልተን ተመረቁ፡፡ “ወይ አንቺ ሀገር” ከ1963 እስከ 1967 የተዘጋጁ የግዛተ አፄ ግጥሞች የተካተቱበት ሲሆን “ከድጡ ወደ…
Rate this item
(2 votes)
በአንጋፋው ገጣሚ እና ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ የተዘጋጁትን 2400 ገፆች ያሉዋቸው “ከድጡ ወደ ማጡ” እና “ወይ አንቺ ሐገር” ሁለት የግጥም መፃሕፍት ባለፈው ማክሰኞ ምሽት በሂልተን ተመረቁ፡፡ “ወይ አንቺ ሀገር” ከ1963 እስከ 1967 የተዘጋጁ የግዛተ አፄ ግጥሞች የተካተቱበት ሲሆን “ከድጡ ወደ…
Saturday, 24 November 2012 12:23

“ጥላ ከለላዬ” ማክሰኞ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በአኮርድዮን ዘፈኖቹ የሚታወቀው የእውቁ ድምፃዊ ፍሬው ኃይሉ ልጅ ዳዊት ፍሬው “ጥላ ከለላዬ” በሚል ርእስ ያሳተመውን አልበም የፊታችን ማክሰኞ ከቀኑ 11 ሰአት በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት እንደሚያስመርቅ ገለጠ፡፡ በሙዚቃ መሳርያ ብቻ የተቀናበሩት ዜማዎች የጥላሁን ገሠሠን፣ የፍሬው ኃይሉን፣ የማህሙድ አህመድን፣ የምኒሊክ ወስናቸውን…
Rate this item
(1 Vote)
“ይሳቃል” ኢንተርቴይመንት፣ ሰላም ኢትዮጵያ እና አዲስ አበባ የሚገኘው የስዊድን ኤምባሲ “ሰላም ፌስቲቫል” የተሰኘ የሙዚቃ ድግስ ሊያቀርቡ ነው፡፡ ህዳር 28 እና ህዳር 29 በአዲስ አበባ በሚካሄደው ፌስቲቫል ላይ ታዋቂ ዓለም አቀፍ ሙዚቀኞች እና ኢትዮጵያውያንም ይገኛሉ ተብሏል፡፡ ከትናንት ወዲያ በስዊድን ኤምባሲ ይህንኑ…
Rate this item
(9 votes)
“አፄ ቴዎድሮስ አጫጭር ታሪኮች” እየተነበበ ነውየዛሬ 40 ዓመት ሲታተም ከፍተኛ “የሚያቃጥል ፍቅር” ልብወለድ መጽሐፍ እንደገና ታትሞ ለንባብ በቃ፡፡ “እግረ ፀሐይ ከዶክተርነት ወደ ሴተኛ አዳሪነት ለምን ተዛወረች” የሚል ጥያቄ በማንሳት የሚተርከው መፅሐፍ እድሜአቸው ከ18 አመት በታች ላሉ ሕፃናትና ነፍሰ ጡሮች ማንበብ…
Rate this item
(1 Vote)
ከጥቅምት 28 ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲካሄድ የቆየው “ከለርስ ኦፍ ዘ ናይል” ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል በአስር ዘርፎች ሽልማት በመስጠት ባለፈው እሁድ ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ተጠናቀቀ፡፡ ብሉ ናይል ፊልም እና ቴሌቪዥን አካዳሚ ከኢትዮጵያ ፊልም ሰሪዎች ማህበር ጋር ባዘጋጁት ፌስቲቫል፤ 58…