ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከጣሊያናዊ መሀንዲስ አባትና ከፈረንሳዊት እናት እ.ኤ.አ ሚያዚያ 2 ቀን 1840 ዓ.ም በፓሪስ በተወለደው ኤሚሊ ዞላ “Germinal” በሚል የተፃፈውና ለደራሲው ከ20 መጽሐፎቹ አንዱ የሆነው “ቡቃያው” በሚል በሙሉብርሃን ታሪኩ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ ለንባብ በቅቷል፡፡ መጽሐፉ እንደሌሎቹ የደራሲው ስራዎች በአንድ ዘውግ የተፃፈ አለመሆኑን፣…
Read 10485 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ትኩረት ለጤና ትኩረት ለጣና” በሚል መሪ ቃል በ6 ዘርፎች ሽልማት ይሰጣል ሶሻል ሚዲያን ለበጐ ተግባር ለእውቀትና ለአገራዊ አንድነት በበጐ መልኩ የሚጠቀሙ ተቋማትንና ግለሰቦችን የሚሸልመውና በዘመራ መልቲ ሚዲያ በየዓመቱ የሚዘጋጀው “ጣና ሶሻል ሚዲያ አዋርድ” 4ኛው ዙር መስከረም ወር ላይ አመቱን ጠብቆ…
Read 10435 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ አህመድ ኡስ (ሻድ) የተሰናዳውና በርካታ የአጭር አጭር ልቦለዶችን ያካተተው “ማር ሲላስና ሌሎችም” የተሰኘ የአጫጭር ታሪኮች ስብስብ መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ደራሲው ደራሲና ሃያሲ አለማየሁ ገላጋይ “ውልብታ” በተሰኘው መፅሃፉ ባስተዋዋቀው አዲስ የስነፅሁፍ ዘይቤ (የአጭር አጭር) ልቦለድ አፃፃፍ (Post cart stories) አይነት ተሰናድቶ…
Read 28833 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአባ ገብረኢየሱስ ኪዳነ ማሪያም የተፃፈውና በዋልድባ ታሪክ፣ ገዳሙን አደጋ ላይ እየጣሉ ባሉ መሪዎች፣ የገዳሙን መነኮሳት አልባሳት ለብሰውና ተመሳስለው ስለሚሰልሉ ግለሰቦችና በጠቃላይ በዋልድባ ገደም ላይ ስለተጋረጠው አደጋ የሚተነትነው “የዋልድባና የሕወሓት ፍጥጫ” “የአባቶቼን ርስት አልሰጥም” መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡መፅሃፉ በዋናነት የዋልድባን ገዳም…
Read 19704 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመምህር ቆሞስ አባ ክንፈ ገብርኤል ገ/ኢየሱስ የተሰናዳውና የኢትዮጵያን አንድነትና ታሪክ ትውልዱ አንብቦ ከተሳሳተ መንገድ እንዲመለስ ይረዳል የተባለው ዜና ኢትዮጵያ 1 እና 2 መጽሐፍ ለንባብ በቃ። መጽሐፉ ትውልዱ ታሪኩን አንብቦ እንዲኮራ ሀገሩ ኢትዮጵያ ማን እንደሆነች እንዲረዳ አንድነቱንና ወንድማማችነቱን በማጥበቅ ከእርስ በርስ…
Read 546 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲና ጋዜጠኛ ወይንሸት በየነ ዘውዴ የተሰናዳውና በእውነተኛ ታሪክ ላይ ተመስርቶ የተሰራው “የቆረኑ ጉዞ” ልቦለድ መፅሃፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መጽሐፉ መቼቱን ከአዲስ አበባ 245 ኪ.ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው የሰሜን ሸዋዋ “ራሳ” ላይ ያደረገ ሲሆን፤ በዋናነት በአፋርና በአማራ ክልል ባለማወቅና በአጉል ልማድ…
Read 19107 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና