ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 27 May 2023 20:01

"የደፈረሱ አይኖች"

Written by
Rate this item
(0 votes)
እሁድ በ20/09/2015 ዓ.ም ከቀኑ በ8:00 ሰአት ታላላቅ እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል። እርስዎም እንዲታደሙ ተጋብዘዋል። "የደፈረሱ አይኖች" ደራሲ:- ውድ ነህ ክፍሌ አዘጋጅ:- ሳሙኤል ተስፋዬ
Rate this item
(1 Vote)
 ነገ በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ይመረቃሉ በልጆች መፃሕፍት ደራሲነቷ በምትታወቀው ሳምራዊት አርአያመድህን መርሻ የተዘጋጁ ሦስት የአማርኛ የብሬይል የልጆች መፃሕፍት በነገው እለት በአብርሆት ቤተ-መፃህፍት ከጠዋቱ 3፡30 እስከ 5፡00 እንደሚመረቁ ተገለፀ፡፡ከዚህ ቀደም 14 የልጆች መፃሕፍትን ያሳተመችው ደራሲ ሳምራዊት፤ አሁን ደግሞ ከዚህ በፊት ያሳተመችውን…
Rate this item
(0 votes)
በእውቁና አንጋፋው ጋዜጠኛና የሚዲያ አማካሪ ሐበኒዮም ሲሳይ የተቋቋመው “ሕልቀት” የቤተሰብ ማእከል በይፋ ተመስርቶ ስራ ጀመረ፡፡ ማእከሉ ባለፈው ሰኞ ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው “ግሮቭ ጋርደን ዎክ” አዳራሽ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ ምሁራን በቤተሰብና በትዳር ዙሪያ የሚሰሩ ተቋማትና ግለሰቦች፣ ታዋቂ ሰዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስክሬኑን በነፃ አጓጉዟል ታዋቂው የክላርኔት መሳሪያ ተጫዋች ዳዊት ፍሬው ኃይሉ የቀብር ስነ-ስርዓት ነገ እሁድ ግንቦት 6 ቀን 2015 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ይፈጸማል። የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴው ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ዛሬ ከሰዓት በገነተ ጽጌ ቅዱስ…
Rate this item
(0 votes)
 በደራሲ እታለም እሸቴ የተጻፈው “የመሐረቡ ምስጢር” የተሰኘ ረዥም ልብወለድ መጽሐፍ ለንባብ የበቃ ሲሆን፤ በመጪው ሳምንት ቅዳሜ ግንቦት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 4 ሰዓት ጀምሮ በሐገር ፍቅር ቴአትር ቤት እንደሚመረቅ ታውቋል፡፡ በፖለቲካዊ ስላቅ ሥራዎቹ የሚታወቀው ሃማ ቱማ በመጽሐፉ ጀርባ ላይ…
Rate this item
(0 votes)
"የእምዬ አለላዎች" የተሰኘ የሥዕል ኤግዚቢሽን ከቅዳሜ ሚያዚያ 28/ 2015 ዓ.ም አንስቶ እስከ ግንቦት 12/2015 ዓ.ም በታላቁ የሃገር ፍቅር ቴአትር ቤት የኤግዚቢሽን አዳራሽ ያሳያል። ቅዳሜ 10 ሰዓት ላይ መክፈቻው ላይ መገኘት በእፍታው ከመገኘት በላይ ባለሙያን ማክበር ነውና የቻላችሁ አትቅሩ። ያልቻላችሁ ዐውደ…
Page 8 of 314