ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ይህም መጽሐፍ ጥቅምት 7 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ በመቅረዝ ሥነኪን ዝግጅት ላይ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አግልግሎት (ወመዘክር) አዳራሽ ውስጥ ይመረቃል።
Rate this item
(2 votes)
ለመጀመሪያ ጊዜ በ2012 ዓ.ም ታትሞ ለንባብ የበቃውና ተወዳጅነትን አትርፎ በዚያው ዓመት ብቻ አራት ጊዜ ታትሞ ዝናን ያተረፈው የደራሲ ሜሪ ፈለቀ "ጠበኛ እውነቶች" መጽሐፍ፤ ከሦስት ዓመት ቆይታ በኋላ አምስተኛ ዕትም መጽሐፍ ለአንባቢያን ቀርቧል። "ጠበኛ እውነቶች" በ4 ክፍሎች የተከፈለ ልብወለድ ሲሆን፤ የተለያየ…
Rate this item
(2 votes)
አርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ያዘጋጀውን “ኑ፣ እንመካከር” የተሰኘ አዲስ የሙዚቃ ክሊፕ ትናንት መስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም. ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክቧል። ይዘቱን በአገራዊ ምክክር አስፈላጊነት ላይ ባደረገው በዚህ የሙዚቃ ክሊፕ ላይ በርካታ ባለሞያዎች እንደተሳተፉ አርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ለጋዜጠኞች ተናግሯል። የሙዚቃውን ቅንብር…
Thursday, 19 September 2024 00:00

ጉርሻና ቅምሻ

Written by
Rate this item
(2 votes)
በደራሲና ገጣሚ ማትያስ ከተማ የተፃፈዉ "ጉርሻና ቅምሻ" የተሰኘ አዲስ መፅሃፍ የሀገራችን ደራሲዎችና የኪነጥበብ ባለሙያዎች በተገኙበት እሁድ መስከረም 12 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዝክር) አዳራሽ ውስጥ ይመረቃል።
Rate this item
(2 votes)
ላግዛት የበጎ አድራጎት ድርጅት በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰራጭ በአደንዛዥ ዕጽ አስከፊነት ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ የሚያግዝ ማስተማሪያ መጽሐፍ ሊያዘጋጅ መሆኑን አስታውቋል። ድርጅቱ ዛሬ መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ፣ ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በሐረሪ ክልል “ትውልድን ከአደንዛዥ ዕፅ ሱስ…
Rate this item
(3 votes)
የዛሬ 30 ዓመት ህይወቱ ያለፈው ጋዜጠኛ ጌታቸው ኃይለማርያም፣ በሙያ ባልደረቦቹ የማስታወሻ ዝግጅት ሊደረግለት ነው፡፡ የፊታችን እሁድ መስከረም 12 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰአት ጀምሮ በወመዘክር አዳራሽ በሚከናወነው በዚህ ዝግጅት፣ የቀድሞ የኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን ባልደረቦቹ ይታደማሉ ተብሎም ይጠበቃል፡፡ የማስታወሻ ዝግጅቱ…
Page 8 of 326