ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ መላኩ አለማየሁ የተዘጋጀውና 8 የህፃናት ተረቶችን የያዘው “ጆሮ ቆንጣጩ” የተሰኘ የህፃናት የተረት መጽሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ። መጽሐፉ የኢትዮጵያ ህፃናት የአገራቸውን ተረቶች እንዲያውቁና እግረ መንገዳቸውንም የንባብ ባህልን እንዲያዳብሩ በእጅጉ የሚያግዝ መሆኑን ደራሲው ገልጿል። በ32 ገፆች የተቀነበበው መጽሐፉ፤ በ45 ብር ለገበያ…
Read 10393 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ ተግባር የሚያውሉ ተቋማትንና ግለሰቦችን በየዓመቱ የሚሸልመው ጣና ሶሻል ሚዲያ ሽልማት፤ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በጣና ላይ በጀልባ ጉዞ በሚደረግ ስነ ሥርዓት የዘርፉን አሸናፊዎች እንደሚሸልም ዘመራ መልቲ ሚዲያና ፕሮሞሽን አስታወቀ። የዘንድሮ ሽልማት በኮቪድ - 19 ወረርሽኝና ጣናን…
Read 10357 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የእውቋ ሰዕሊ ምህረት ዳዊት የተለያዩ የስዕልና የሸክላ ስራዎች የተካተቱበት የሥዕል አውደ ርዕይ ትላንት በቦሌ ሚካኤል አካባቢ ተከፈተ። የስዕል ኤግዚቢሽኑ ከዚህ በፊት የስዕል አውደ ርዕይ ቀርቦበት በማያውቅ አዲስ ቦታ፣ ቦሌ ሚካኤል፣ ደቡብ ግሎባል ባንክ ያለበት ህንፃ፣ አንደኛ ፎቅ ላይ ለእይታ መቅረቡን…
Read 181 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በወጣቷ ገጣሚ ሄለን ፋንታሁን የተሰናዳውና “ቀለምና ውበት” የሚል ስያሜ የተሰጠው የግጥም ስብስብ መጽሐፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ ወጣቷ ገጣሚ በግጥሞቿ ህልሞቿን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ የፍልስፍና እይታዎቿንና የፍቅር ጉዳዮችን ለመዳሰስ ሞክራለች፡፡ ከ50 በላይ ግጥሞችን ያካተተው መጽሐፉ፣ የገጣሚዋ የመጀመሪያ ስራ ሲሆን በ82 ገጽ ተቀንብቦ…
Read 29564 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ ዮሐንስ ኃይለጊዮርጊስ የተሰናዳውና “ፍለጋ” (አስመመቴ) የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ የሰው ልጅን በፍለጋ የተሞላ ህይወት የፍለጋውን አይነትና ብዛት በእጅጉ የሚመረምርና የሚተነትን ነውም ተብሏል፡፡ በ15 ዋና ዋና ክፍሎች ተከፋፍሎ በ200 ገጽ የተቀነበው መጽሐፉ፣ በ120 ብር እና በ20 ዶላር አየተሸጠ ነው፡፡
Read 29528 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዶ/ር አብርሃም ክብረት የተዘጋጀውና በዘርፈ ብዙ መንስኤዎች ስለሚከሰቱ የአዕምሮ ህመሞችና ህክምናቸው ላይ ትኩረት አድርጐ የተሰናዳው “የአዕምሮ ህመሞችና ህክምናቸው” የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ በስኪዞፍሬኒያና በሌሎች የሳይኮሲስ ህመሞች፣ በደስተኛነት መዛባት፣ በጭንቀት ወለድ፣ በማንነትን የመርሳት፣ በአልኮል መጠጥና ተያያዥ ጉዳዮች፣ በሱስና በተያያዥ ችግሮች፣…
Read 37304 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና