ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Monday, 21 July 2025 12:24

"ሦስቱ መጽሐፎቼ

Written by
Rate this item
(0 votes)
"ሦስቱ መጽሐፎቼ ታትመው አንባቢ እጅ ከገቡ ዐሥር ዓመት እና ከዚያ በላይ ዕድሜ ይኑራቸው እንጂ፣ ኑሮውም ፖለቲካውም በዚያው መልክ እና ጠባይ እየቀጠለ ያለ በመኾኑ፣ ከጥቂት ማቃናት በስተቀር ምንም ሳይነካካ እንዲኽ ቀርቧል፡፡" በቅርብ ቀን! (ደራሲው)
Rate this item
(0 votes)
መጽሐፌን ቀድማችሁ በመግባት ከጎኔ ለሆናችኹ ሁሉ ከፍ ያለ አባታዊ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። በቅድሚያ ክፍያ መግዛት ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000571154319 Hailemelekot mewael ብላችሁ መክፈል ትችላላችሁ የመመረቂያዋን ቀን በቅርቡ እገልጻለሁ ደረሰኝ ለመላክ
Rate this item
(3 votes)
 አርቲስት ኪሮስ ኃ/ሥላሴ ከ1975 ጀምሮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በትያትር ጥበባት በቢኤ ዲግሪ ተመርቆ ሀገር ፍቅር ቴአትር ተመደበ። የወጣትነቱንና ጉልምስና እድሜውን በዚያ አሳለፈ። ሀገር ፍቅር ቴአትር ለኪሮስ ኃ/ሥላሴ መ/ቤቱ ብቻ ሳይሆን ትዳሩም ሕይወቱም ጭምር ነው። ከባለቤቱ አርቲስት ፀዳለ ግርማ ጋር ትዳር…
Rate this item
(1 Vote)
 “ዳግላስ ጴጥሮስ” በሚለው የብዕር ስሙ የሚታወቀውና በርካታ መጣጥፎችን ያስነበበው ደራሲ ጌታቸው በለጠ፤ ‘የትዝታዬ ማሕደር’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን በሕይወቱ ዙሪያ የሚያጠነጥን መጽሐፍ በመጪው ሳምንት መጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ያስመርቃል፡፡ የጌታቸው በለጠ ግለ-ታሪክ መፅሐፍ በ448 ገፆች የተቀነበበ ሲሆን፤ ከልጅነት እስከ ዕውቀት…
Rate this item
(0 votes)
“ለፋሲካ ሌሊት “ አዲስ ፊልም በGerman ሀገር በተካሄደው European wip festival ተሸላሚ የሆነው ፊልም ማክሰኞ መጋቢት 9 ቀን 2017ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በዓለም ሲኒማ በቀይ ምንጣፍ ስነ ስርዓት ታዋቂ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት ልዩ በሆነ ደማቅ…
Page 4 of 326