ኪነ-ጥበባዊ ዜና
"ሦስቱ መጽሐፎቼ ታትመው አንባቢ እጅ ከገቡ ዐሥር ዓመት እና ከዚያ በላይ ዕድሜ ይኑራቸው እንጂ፣ ኑሮውም ፖለቲካውም በዚያው መልክ እና ጠባይ እየቀጠለ ያለ በመኾኑ፣ ከጥቂት ማቃናት በስተቀር ምንም ሳይነካካ እንዲኽ ቀርቧል፡፡" በቅርብ ቀን! (ደራሲው)
Read 816 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 21 July 2025 12:08
እነሆ የመጀመሪያ መጽሐፌ የሆነችው የወዲያነሽ ለ 6ኛ ጊዜ ለመታተም በ ወደ ማተሚያ ቤት ገብታለች። ደስ ብሎኛል ደስ ይበላችኹ
Written by Administrator
መጽሐፌን ቀድማችሁ በመግባት ከጎኔ ለሆናችኹ ሁሉ ከፍ ያለ አባታዊ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። በቅድሚያ ክፍያ መግዛት ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000571154319 Hailemelekot mewael ብላችሁ መክፈል ትችላላችሁ የመመረቂያዋን ቀን በቅርቡ እገልጻለሁ ደረሰኝ ለመላክ
Read 767 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 20 July 2025 19:21
እሁድ ሐምሌ 20 በ8:00 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር " ንጉሥ አርማህ " ቴአትር በድምቀት ለተመልካች ይቀርባል።
Written by Administrator
Read 432 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 05 April 2025 10:33
ለአንጋፋው አርቲስት ኪሮስ ኃ/ሥላሴ ዛሬ የምሥጋናና እውቅና መርሃ ግብር ይካሄዳል
Written by Administrator
አርቲስት ኪሮስ ኃ/ሥላሴ ከ1975 ጀምሮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በትያትር ጥበባት በቢኤ ዲግሪ ተመርቆ ሀገር ፍቅር ቴአትር ተመደበ። የወጣትነቱንና ጉልምስና እድሜውን በዚያ አሳለፈ። ሀገር ፍቅር ቴአትር ለኪሮስ ኃ/ሥላሴ መ/ቤቱ ብቻ ሳይሆን ትዳሩም ሕይወቱም ጭምር ነው። ከባለቤቱ አርቲስት ፀዳለ ግርማ ጋር ትዳር…
Read 1953 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ዳግላስ ጴጥሮስ” በሚለው የብዕር ስሙ የሚታወቀውና በርካታ መጣጥፎችን ያስነበበው ደራሲ ጌታቸው በለጠ፤ ‘የትዝታዬ ማሕደር’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን በሕይወቱ ዙሪያ የሚያጠነጥን መጽሐፍ በመጪው ሳምንት መጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ያስመርቃል፡፡ የጌታቸው በለጠ ግለ-ታሪክ መፅሐፍ በ448 ገፆች የተቀነበበ ሲሆን፤ ከልጅነት እስከ ዕውቀት…
Read 1829 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ለፋሲካ ሌሊት “ አዲስ ፊልም በGerman ሀገር በተካሄደው European wip festival ተሸላሚ የሆነው ፊልም ማክሰኞ መጋቢት 9 ቀን 2017ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በዓለም ሲኒማ በቀይ ምንጣፍ ስነ ስርዓት ታዋቂ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት ልዩ በሆነ ደማቅ…
Read 2583 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

