ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሆሊውድ ለሚሰሩ ውሾች የመጀመርያው የኮከብ ትወና ሽልማት “ጎልደን ኮላር” ሊሰጥ ነው፡፡ ለውሾቹ ወርቃማ የአንገት ማሰርያየሚሸልመውስነስርዓቱ የፊታችን ሰኞ በሎስአንጀለስ ይካሄዳል፡፡ ዎልስትሪት ጆርናል እንደዘገበው፤ በሆሊውድ መንደርውሾችበትወናሙያላለፉት50ዓመታት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን አንዳንድ ፊልሞች ከመሪ ተዋናዮቹ ይልቅ በውሾቹ አስደናቂ የትወና ብቃትና አማላይ ገፀባህርይ ገቢያቸው እንደሚሟሟቅ…
Read 1125 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ብዙም በማይታወቁ ታዳጊ ተዋናዮች የተሰራው “ዘ ክሮኒክል” ባለፈው ሳምንት ተመርቆ ለዕይታ የቀረበ ሲሆን በሰሜን አሜሪካ 22 ሚሊዮን ዶላር በማስገባት የቦክስ ኦፊስን ደረጃ እየመራ እንደሚገኝ ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር ዘገበ፡፡ በ”ትዌንቲ ሴንቸሪ ፎክስ” 60 ሚሊዮን ዶላር ወጥቶበት የተሰራው ፊልሙ፤ በላቀ ልዩ ችሎታው…
Read 1131 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኦስካር እጩዎች ምሳ ተጋበዙ በስምንት ተከታታይ ክፍሎች በተሰራው የሃሪ ፖተር ፊልም ላይ በመሪ ተዋናይነት የሰራው ዳንኤል ራድክሊፍ ለኦስካር ሽልማት ግድ የለኝም ሲል መናገሩን ቢቢሲ አስታወቀ፡፡ የኦስካር ሽልማት ሰጭዎች አዋጭና ጭብጣቸው ለህፃናት በሚሆኑ ተወዳጅ ፊልሞች ላይንደሚያተኩሩተናገረው ዳንኤል ራድክሊፍ፤ ተወዳጅ የሃሪ ፖተር…
Read 1096 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 04 February 2012 12:41
“ሀኒሙን” እና “ደርቢ” ፊልሞች ይመረቃሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በኢሳግ ፊልም ፕሮዳክሸን የተሰራው “ሀኒሙን” እና በኦክቴት ፒክቸርስ የተሰራው “ደርቢ” የአማርኛ ፊልሞች ነገ ይመረቃሉ፡፡“ሃኒሙን” በኢሳያስ ግዛው ተፅፎ የተዘጋጀ ሲሆን፤ ሽመልስ አበራ፣ ተስፋ ብርሃኔ፣ ፍፁም ፀጋዬ፣ ችሮታው ከልካይ፣ ካሌብ ዋለልኝ እና ሌሎች ተውነውበታል፡፡ የ110 ደቂቃ ፊልሙ ለዝግጅት ስድስት ወር ፈጅቷል፡፡ ይሄ…
Read 1796 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 04 February 2012 12:41
“ልጓም” እና “ማንዴላ” ለንባብ በቁ በላንድስኬፕ አርኪቴክትነት የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ መፅሐፍ ተፃፈላቸው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ጭንቀትን አስመልክቶ የተፃፈው “ልጓም” የሥነልቦና መፅሐፈ ለንባብ በቃ፡፡ በከተማ አድማሱና ኃይለሚካኤል አድማሱ የተዘጋጀው ባለ 143 ገፅ መፅሐፍ በ25 ብር ወይም በ10 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡ ከደራሲዎቹ አንዱ በእንግሊዝ የሚኖር ሲሆን እዚህ ካለው ሌላኛ አዘጋጅ ጋር በመሆን በኢሜይል እየተላላኩ እንዳዘጋጁት ለማወቅ ተችሏል፡፡በሌላም…
Read 1327 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲና ጋዜጠኛ ዳንኤል ወርቁ የተዘጋጀው “የማዕበል አሶች” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ በፋና ኤፍኤም 98.1 አዲስ አበባ ሊተረክ ነው፡፡ በተዋናይ አያሌው ገብረማርያምና ተዋናይት ሙሉ ኪዳኔ በየሳምንቱ እሁድ ምሽት ከ3፡30 ጀምሮ ለ45 ደቂቃ የሚተረከው መፅሐፍ፤ የሚቀርበው “ጥበብና እፎይታ” በሚል ፕሮግራም ነው፡፡ ስለትረካው…
Read 1355 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና