ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ክሪስ ብራውን እና ሪሃና ለሦስት ዓመት ተራርቀው ከቆዩ በኋላ የፍቅር ግንኙነታቸውን እንደአደሱ ተገለፀ፡፡ ከፍቅር ግንኙነቱ መታደስ ጋር በተገናኘ ሁለቱ በጋራ የሰሯቸው ሁለት ነጠላ ዜማዎች ተፈላጊነቷቸው እንደጨመረ ታውቋል፡፡ ከሦስት ዓመት በፊት ክሪስ ብራውን በፍቅረኛው በሪሃና ላይ ድብደባ እንደፈፀመባት የሚታወስ ሲሆን ጥፋተኛነቱ…
Read 4206 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የ25 ዓመቷ አቀንቃኝ ሌዲ ጋጋ በትዊተር ገፅዋ ከ20 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች በማፍራት አዲስ ክብረወሰን ያዘች፡፡ በሙሉ ስሟ ስቴፋኒ ጀርማኖታ የምትባለው ሌዲ ጋጋ፤ በሶሻል ሚዲያ አጠቃቀሟ ከፍተኛ የገበያ አቅም እየፈጠረች እንደሆነ ታውቋል፡፡ የትዊተር ገጽዋን ከሦስት ዓመት በፊት በመክፈት ከ20 ሚሊዮን በላይ…
Read 2184 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በታዋቂ የህፃናት መፅሃፍ ላይ ተመስርቶ የተሰራው “ዘ ሎራክስ” የተሰኘው አኒሜሽን ፊልም በአካባቢ ጥበቃ ፕሮፓጋንዳ የታጀበ ነው በሚል ተተቸ፡፡ ባለፈው ሳምንት በሰሜን አሜሪካ ሲኒማ ቤቶች ለእይታ የበቃው ፊልሙ፤ 70.7 ሚሊዮን ዶላር በማስገባት የዘንድሮን ከፍተኛ ሳምንታዊ ገቢ አስመዘግቧል፡፡ ፊልሙ ከገቢው 50 በመቶውን…
Read 1394 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው በለጠ “የጥበባት ጉባዔ” የተሰኘ ባለ 466 ገጽ መጽሐፍ ለንባብ አበቁ፡፡ በአስቴር ነጋ አሳታሚ ድርጅት የቀረበው መጽሐፍ በኢትዮጵያ 75 ብር ከኢትዮጵያ ውጪ ደግሞ በ50 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡ በቋንቋ ሰብአዊ ገጽታ ላይ ያተኮረው መጽሐፍ ለደራሲው አምስተኛ…
Read 1357 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 05 March 2012 13:50
“ቦምቡ ፍቅርሽ” ትያትር እና “የሴቶች ጉዳይ” ፊልም መረቃሉ “ያመለጠው እስረኛ” ትያትር ተመረቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በአሜሪካዊው ሳም ሼፓርድ የተፃፈውና በለዓለም ብርሃኑ ተተርጉሞ የተዘጋጀው “ቦምቡ ፍቅርሽ” የተሰኘ የኮሜዲ ትያትር የፊታችን ማክሰኞ በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ ትያትሩን ፕሮዲዩስ ያደረገው ጂ አዲ የኪነጥበብ ፕሮሞሽንና ቴአትር ኢንተርፕራይዝ ነው፡፡ በትያትሩ ሞገስ ወልደ ዮሃንስ፣ ዕታገኝ መልካ፣ ተስፋዬ ማሞ፣ መስፍን ጋሻው…
Read 1479 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በገጣሚ ኤፍሬም ስዩም የተዘጋጀውና ቮካል ሬከርድስ ያሳተመው የገጣሚ ኤፍሬም ስዩም “ሙዚቃል” የግጥም ሲዲ በተለምዶ ቺቺንያ በሚባለው አካባቢ በሚገኘው H2O ክለብ በመጪው ሃሙስ ምሽት ይመረቃል፡፡ ሙሉ የሙዚቃ ቡድን በመጠቀም በተዘጋጀው የሲዲ ግጥም ላይ ዶር. ሔራን ሠረቀብርሃን፣ አበጋዙ ክብረወርክ ሺዎታ፣ ሄኖክ ተመስገን፣…
Read 1148 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና