ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:17
“የአንበሳው ታሪክ” የሥዕል አውደርዕይ ዛሬ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሰዓሊ ዳዊት ገረሱ የተዘጋጁ 34 የቀለም ቅብና ፎቶግራፍ ሥዕሎች የሚቀርቡበት “የአንበሳው ታሪክ” የተሰኘ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ ማታ በታሊስማን የሥዕል አዳራሽ ይቀርባል፡፡ ስለ ስራዎቹ ይዘት ከዝግጅት ክፍላችን የተጠየቀው ሰዓሊው፤ በኢትዮጵያውያን የአንበሳ እሳቤ ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ መሆኑን ገልጿል፡፡
Read 1423 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:17
“መንታ ስሜት”፣ “ምኞቴ” እና “ስደት በጋዜጠኛው አይን” ለንባብ በቁ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በጌታቸው አበበ አየለ የተዘጋጀው “መንታ መንገድ” ታሪክ ቀመስ ልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በድሬዳዋ ተከስቶ የነበረው ጐርፍ ሰለባዎችን በመታሰቢያነት የዘከረው ዳጐስ ያለ መጽሐፍ፤ 408 ገፆች ያሉት ሲሆን በ50 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ በመምህርነት ሙያ የተሰማሩት ደራሲው ያዘጋጁት ከሁለት ሺህ ገጽ በላይ የሆነ…
Read 2009 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:14
ተስፋአብ ዳካ” የግጥም መድበል እና “አልፋና ኦሜጋ ቁጥር 2” ተመረቁ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በአለሚቱ ዳመና የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ተስፋአብ ዳካ” የግጥም መድበል ትናንት ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ተመረቀ፡፡ ለገጣሚዋ ሁለተኛ የሆነው ይሄ መጽሐፍ፤ 95 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋው 20 ብር ነው፡፡ አለሚቱ ከዚህ ቀደም “ባትጋራኝ” የተሰኘ የግጥም መድበል አሳትማለች፡፡
Read 1280 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:14
“ቀጠሮ አለኝ” ትያትር በጐንደር ተመረቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በግርማይ ከበደ ተጽፎ የተዘጋጀው “ቀጠሮ አለኝ” ትያትር ትናንት በጐንደር ከተማ ተመረቀ፡፡ በጐንደር ሲኒማ አዳራሽ የተመረቀው ትያትር፤ በአካባቢው ከተሞች ለእይታ እንደሚቀርብ አዘጋጁ ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡ ጉዛራ ኢንተርፕራይዝ ባቀረበው በዚህ ትያትር ላይ ማሩ አህመድ፣ ፋናዬ ታደሰ፣ አሳየሽኝ ምርጫ፣ ኃይሉ ፋንታሁን፣ ፋሲል ቀናው…
Read 1062 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:11
“የእስር ቤቱ ልጅ”፣ “እኔና አንቺ” ይመረቃሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ታደሰ ገብረወልድ ጽፎ ያዘጋጀው “የእስር ቤቱ ልጅ” የተሰኘ ልብ አንጠልጣይ ፊልም ነገ በአዲስ አበባና ሌሎች ከተሞች ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ ይኸንኑ ፊልም በልዩ መርሃግብር ሚያዝያ 1 ቀን 2004 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ለማስመረቅም ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡ ዘጠኝ ወራት በፈጀው የ105 ደቂቃ…
Read 1485 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክለብ ያዘጋጀው “ዝክረ ስብሃት” ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት፣ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ይቀርባል፡፡ በደራሲ ስብሃት ገብረእግዚአብሔር ሥራዎችና የግል መገለጫዎች ዙሪያ ደራሲና ጋዜጠኛ አለማየሁ ገላገይ፤ ሥራዎቹን፣ ማህበራዊ ሕይወቱንና ጓደኝነትን በተመለከተ ደግሞ…
Read 1018 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና