ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በነገው እለት ላስቬጋስ ውስጥ በሚገኘው የኤምጂኤም ግራንድ ጋርደን አዳራሽ የ2012 የቢልቦርድ የሙዚቃ አዋርድ ሲካሄድ የዓመቱ አርቲስት ለመባል በአዴሌ፤ሪሃና፤ ብሪትኒ ስፒርስና ክሪስ ብራውን መካከል ከባድ ፉክክር እንደሚኖር ይጠበቃል፡፡ በምሽቱ ክሪስ ብራውን ታላቅ የሙዚቃ ድግስ እንደሚኖረው የጠቆመው የቢልቦርድ ዘገባ፤ የዓመቱ ምርጥ ወንድ…
Rate this item
(0 votes)
የሚዩዚክ ሜይ ዴይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በሚያደርገው የመፃሕፍት ንባብና ውይይት በፊታውራሪ አመዴ ለማ መጽሐፍ ላይ ውይይት እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ በማፍለቅ የሚያወያዩት በኢኮኖሚ የግል አማካሪ የሆኑት አቶ ቢነጋ ተወልደ ናቸው፡፡ የቀድሞው ፓርላማ…
Rate this item
(0 votes)
ከመስከረም 2003 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2003 ዓመተምህረት ታትመው ለንባብ የበቁ የረዥም ልቦለድ፣ የአጭር ልቦለድ እና የሕፃናት መፃሕፍት ተወዳድረው ተሸለሙ፡፡ እናት የማስታወቂያ ሥራዎች ድርጅት ባዘጋጀው ውድድር ፀደይ ወንድሙ፣ ደረጄ ገብሬ፣ አለማየሁ ገላጋይ፣ አስቻለው ከበደ እና ዮናስ ታረቀኝ በዳኝነት መርተውታል፡፡ የዛሬ ሳምንት…
Rate this item
(1 Vote)
በስልጤ ሕዝብ ታሪክ፣ ባህል እና ቋንቋ ዙርያ የተፃፈው “ሴረ“ መጽሐፍ ነገ ስድስት ኪሎ በሚገኘው ስብሰባ ማዕከል ይመረቃል፡፡ ባለ 592 ገጽ መጽሐፉን ያዘጋጁት ከይረዲን ተዘራ ናቸው፡፡ አቶ ከይረዲን በሶሻል አንትሮፖሎጂ ሁለተኛ ዲግሪአቸውን ለማግኘት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እየተማሩ ሲሆን ለመጽሐፉ ግብአት የ10 …
Rate this item
(0 votes)
ሕያው ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት ያዘጋጀው ህያው ለትንሣኤ የፊልም አውደርእይ ሰኞ ከቀኑ 9 ሰዓት ይጀመራል፡፡ በአውደርእዩ የተመረጡት10 ፊልሞች ከሰኞ እስከ ሐሙስ ግንቦት 16 ከታዩ በኋላ አንድ ሰው ተመርጦ “የኢትዮጵያ ባለውለታነት አዋርድ” ይሸለማል፡፡የሽልማቱምሆነ የአውደርዩ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትር እና ባህል አዳራሽ…
Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አበባ ካዛንቺስ አካባቢ የሚገኘው አልማዝ ላሊበላ ባርና ሬስቶራንት የተመሠረተበትን ሠላሳኛ ዓመት በኪነጥበብ ዝግጅት እንደሚያከብር ገለፀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት በሚጀመረው አከባበር የባርና ሬስቶራንቱን የሦስት አስርት ዓመታት ጉዞ የሚያሳይ መሰናዶ፣ የሙዚቃ እና ዳንስ ዝግጅትይኖረዋል፡፡ በአልማዝ ላሊበላ ሬስቶራንት የሙዚቃ ሥራዎቻቸውን ያቀርቡ…