ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአፓርታይድ ደቡብ አፍሪካ መብት የጠየቁ ሕፃናት በግፍ የተጨፈጨፉበትን ሰኔ 9 ምክንያት (መነሻ) በማድረግ በየዓመቱ የሚከበረው የአፍሪካ ሕፃናት ቀን ትናንት ከጧቱ 2 ሰዓት እስከ ቀኑ 9 ሰዓት በአዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አዳራሽ ተከበረ፡፡ አርቲስት ቻቺ ታደሰ በሥራ አስኪያጅነት የምትመራው “ዊንግስ ኢጁኬሽን እና…
Read 2657 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመስፍን ኃይለኢየሱስ (ጠጆ) እና ቴዎድሮስ ስዩም ተፅፎ የተዘጋጀው “ሜድ ኢን ቻይና” ልብ አንጠልጣይ አስቂኝ ፊልም ነገና ሰኞ ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባ እና በክልል በሚገኙ የግል ሲኒማ ቤቶች የሚመረቀው ፊልምን ለመሥራት ከአንድ አመት በላይ የፈጀ ሲሆን የ100 ደቂቃ ርዝመት እንዳለው አዘጋጆቹ ተናግረዋል፡፡ከሀገር…
Read 1060 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:54
ዮአሰ ጥበብ” ዘመናዊ ፋብሪካውን ዛሬ ያስመርቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሀገር ውስጥ እና በውጪ ሀገራት ለገበያ የሚቀርቡ ባህላዊ አልባሳትን በዘመናዊነት የሚያመርት ፋብሪካ ማቋቋሙን “ዮአስ ጥበብ” አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 7 ሰዓት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ጥቃቅን እና አነስተኛ ምርቶች ማምረቻና መሸጫ ቀበሌ 04 የሚመረቀውን ፋብሪካ በዋና ሥራ አስኪያጅነት የሚመሩት ዲዛይነር ሽታዬ ክንፈ…
Read 890 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:52
ባለሀብቶች ፊልም ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ተጠየቁ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ትናንት ምሽት ቦሌ በሚገኘው ኩሪፍቱ ዲፕሎማት ላውንጅ በተካሄደ ስብሰባ ላይ ባለሀብቶች በፊልም ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን አፍስሰው ተጠቃሚ በመሆን ለጥበቡ እድገት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ተጠየቁ፡፡ ስብሰባውን ያዘጋጀው በመጪው አዲስ አመት “Colours of the Nile” ዓለም አቀፍ ፊልም አውደርዕይ የሚያቀርበው ብሉናይል ፊልም…
Read 757 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:45
የኢትዮ ፍላሚንኮ ሙዚቃ ድግስ ሐሙስ ይቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የፍላሚንኮ ጊታር ተጫዋች ሪካርዶ ጋርሺያ፣ አይደጊል ጋርሺያ እና ይስሀቅ ባርቤሮ ከዳንሰኛ መላኩ በላይ ጋር የሙዚቃ ድግስ እንዲያቀርቡ ዝግጅት መደረጉን በኢትዮጵያ የስፔን ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ኤምባሲው ለአዲስ አድማስ በኢ-ሜይል በላከው መግለጫ መሰረት፤ የሙዚቃ ድግሱ በመጪው ሐሙስ ከምሽቱ 12 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር የሚቀርብ…
Read 767 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:45
“የማስተዋልና የመገንዘብ ጥረትና ውጤት” ለንባብ በቃ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በአማረ መልካ የተዘጋጀው “የማስተዋልና የመገንዘብ ጥረትና ውጤት” መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ በስምንት ምዕራፎች የተከፈለው መፅሐፉ 192 ገፆች ያሉት ሲሆን መፅሐፉን ከዋና አከፋፋይ ተክሌ መፃህፍት መደብር እና ሌሎች አከፋፋዮች ማግኘት እንደሚቻልና ዋጋው 40 ብር እንደሆነ ታውቋል፡፡
Read 962 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና