ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ አብረሃም ዮሴፍ “ነገራ ነገር” የተሰኘ የግጥም መድበል ለንባብ በቃ፡፡ ጋዜጠኛና ደራሲ አንተነህ ይግዛው፣ ስለ ግጥም መድበሉ ያሰፈራት አጭር ማስታወሻ፣ መድበሉን ለመተዋወቅ ድልድይ ትሆናለች፡፡ እነሆ፡-“ነገር እንደ ቁስል ሌት ተቀን ውስጥ ውስጡን የሚነዘንዛት፣ ሃሳብ እንደ ወንፊት ነጋ ጠባ ሳይል የሚወዘውዛት፣ የሆነች…
Read 1809 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የፖርቹጋላዊው ፀሃፊ ሆሴ ሳራማጎ ድርሰት የሆነውና በተስፋዬ ይመር የተተረጎመው “ነጩ በሽታ (አባ ጋረደው)” የተሰኘው መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡የመፅሐፉ ተርጓሚ በመግቢያ ገፁ ላይ ባሰፈረው ማስታወሻ፡- “…የአባጋረደው ደራሲ ፖርቹጋላዊው ሆሴ ሳራማጎ በሥነፅሁፍ የኖቤል ሽልማት በ1990 ዓ.ም አሸንፈዋል። አባ ጋረደው (1987 ዓ.ም) ለዚህ…
Read 2069 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ይፍቱሥራ ምትኩ ሁለተኛ የልቦለድ ስራ የሆነው ”ወድቆ የተገኘ ሐገር” የተሰኘ መጽሐፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቅቷል:: መጽሐፉ 110 ገፆች ያሉት ወጥ ልቦለድ መሆኑን ደራሲዋ ተናግራለች፡፡ “ወድቆ የተገኘ ሐገር” መቼቱን በ1990ዎቹ መጀመሪያ በአገራችን በተካሄደው የኢትዮ -ኤርትራ ጦርነት ላይ በማድረግ የተጻፈ ልብወለድ…
Read 2377 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ “ኅብር ሕይወቴ፤ግለ ታሪክ” መጽሐፍ፣ ዛሬ ከ8:00 ጀምሮ በሃይሌ ግራንድ ሆቴል እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡በምርቃት ሥነስርዓቱ ላይ ፕ/ር ሰብስቤ ደምሰው፣ ዶ/ር ዘሪሁን መሃመድ፣ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ፣ ገጣሚ ነቢይ መኮንን፣ ወግ አዋቂ በሃይሉ ገ/መድህን፣ አርቲስት ተፈሪ አለሙና ሌሎችም ታዋቂ ሰዎች ይታደሙበታል…
Read 1878 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአንጋፋዋ ጋዜጠኛ ኤልሳ አሰፋ ሁለተኛ ስራ የሆነው “ስለእኛ” መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በፋሽን፣ በውበትና በአኗኗር ዘይቤ ላይ የሚያተኩር ሲሆን፤ ለአንባቢና ለተጠቃሚ በሚመች መልኩ ተዘጋጅቶ ለንባብ መብቃቱ ተናግሯል፡፡ መፅሐፉ በቤት ውስጥ ውበትን ለመንከባከብ የሚረዱ ተፈጥሯዊ ዘዴዎችን የሚጠቁምና ተለዋዋጭ በሆነው…
Read 1646 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Friday, 01 September 2023 12:58
‹‹የነፍስ እኩያሞች›› የአጫጭር ልብወለዶች መድበል የፊታችን ማክሰኞ ይመረቃል
Written by Administrator
በአስራ አንድ ደራሲያን ተፅፎ ለህትመት የበቃው ‹‹የነፍስ እኩያሞች›› የተሰኘ 25 የአጫጭር ልብወለዶች ስብስብ መጽሐፍ፣ የፊታችን ማክሰኞ ነሐሴ 30 ቀን 2015 ዓ.ም በሐገር ፍቅር ቴያትር አዳራሽ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ የጥበብ ቤተሰቦች በተገኙበት ይመረቃል፡፡ በመድበሉ ሥራቸው የተካተተላቸው ደራሲያን፡- ሊዲያ ተስፋዬ፣ መንግስቱ…
Read 1156 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና