ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 07 October 2023 21:05

የ“ነገራ ነገር” ነገር

Written by
Rate this item
(0 votes)
የደራሲ አብረሃም ዮሴፍ “ነገራ ነገር” የተሰኘ የግጥም መድበል ለንባብ በቃ፡፡ ጋዜጠኛና ደራሲ አንተነህ ይግዛው፣ ስለ ግጥም መድበሉ ያሰፈራት አጭር ማስታወሻ፣ መድበሉን ለመተዋወቅ ድልድይ ትሆናለች፡፡ እነሆ፡-“ነገር እንደ ቁስል ሌት ተቀን ውስጥ ውስጡን የሚነዘንዛት፣ ሃሳብ እንደ ወንፊት ነጋ ጠባ ሳይል የሚወዘውዛት፣ የሆነች…
Rate this item
(1 Vote)
 የፖርቹጋላዊው ፀሃፊ ሆሴ ሳራማጎ ድርሰት የሆነውና በተስፋዬ ይመር የተተረጎመው “ነጩ በሽታ (አባ ጋረደው)” የተሰኘው መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡የመፅሐፉ ተርጓሚ በመግቢያ ገፁ ላይ ባሰፈረው ማስታወሻ፡- “…የአባጋረደው ደራሲ ፖርቹጋላዊው ሆሴ ሳራማጎ በሥነፅሁፍ የኖቤል ሽልማት በ1990 ዓ.ም አሸንፈዋል። አባ ጋረደው (1987 ዓ.ም) ለዚህ…
Rate this item
(1 Vote)
የደራሲ ይፍቱሥራ ምትኩ ሁለተኛ የልቦለድ ስራ የሆነው ”ወድቆ የተገኘ ሐገር” የተሰኘ መጽሐፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቅቷል:: መጽሐፉ 110 ገፆች ያሉት ወጥ ልቦለድ መሆኑን ደራሲዋ ተናግራለች፡፡ “ወድቆ የተገኘ ሐገር” መቼቱን በ1990ዎቹ መጀመሪያ በአገራችን በተካሄደው የኢትዮ -ኤርትራ ጦርነት ላይ በማድረግ የተጻፈ ልብወለድ…
Rate this item
(2 votes)
የፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ “ኅብር ሕይወቴ፤ግለ ታሪክ” መጽሐፍ፣ ዛሬ ከ8:00 ጀምሮ በሃይሌ ግራንድ ሆቴል እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡በምርቃት ሥነስርዓቱ ላይ ፕ/ር ሰብስቤ ደምሰው፣ ዶ/ር ዘሪሁን መሃመድ፣ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ፣ ገጣሚ ነቢይ መኮንን፣ ወግ አዋቂ በሃይሉ ገ/መድህን፣ አርቲስት ተፈሪ አለሙና ሌሎችም ታዋቂ ሰዎች ይታደሙበታል…
Rate this item
(0 votes)
የአንጋፋዋ ጋዜጠኛ ኤልሳ አሰፋ ሁለተኛ ስራ የሆነው “ስለእኛ” መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በፋሽን፣ በውበትና በአኗኗር ዘይቤ ላይ የሚያተኩር ሲሆን፤ ለአንባቢና ለተጠቃሚ በሚመች መልኩ ተዘጋጅቶ ለንባብ መብቃቱ ተናግሯል፡፡ መፅሐፉ በቤት ውስጥ ውበትን ለመንከባከብ የሚረዱ ተፈጥሯዊ ዘዴዎችን የሚጠቁምና ተለዋዋጭ በሆነው…
Rate this item
(1 Vote)
በአስራ አንድ ደራሲያን ተፅፎ ለህትመት የበቃው ‹‹የነፍስ እኩያሞች›› የተሰኘ 25 የአጫጭር ልብወለዶች ስብስብ መጽሐፍ፣ የፊታችን ማክሰኞ ነሐሴ 30 ቀን 2015 ዓ.ም በሐገር ፍቅር ቴያትር አዳራሽ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ የጥበብ ቤተሰቦች በተገኙበት ይመረቃል፡፡ በመድበሉ ሥራቸው የተካተተላቸው ደራሲያን፡- ሊዲያ ተስፋዬ፣ መንግስቱ…
Page 13 of 322