ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 10929 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 10795 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የሆነው አንጋፋው ደራሲ፣ ገጣሚና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፤ የጻፋቸውና የተረጎማቸው ሦስት መጻሕፍት የፊታችን ሰኞ ይመረቃሉ፡፡መጻሕፍቶቹ “ነገም ሌላ ቀን ነው”፣ “የመጨረሻው ንግግር” እና “የእኛ ሰው በአሜሪካ” የተሰኙ ሲሆን ፤ አንጋፋ የኪነጥበብ ባለሞያዎች ሥራዎቻቸውን በሚያቀርቡበት ልዩ መድረክ እንደሚመረቁ…
Read 12124 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
3ኛው የቴአትር ፌስቲቫል “ቴአትር ለሰላም” በሚል ርዕስ ጳጉሜ 2 እና 3 ቀን 2014 ዓ.ምበብሄራዊ ቴአትርና በኤሊያና (ሆቴል እንደሚከበር የቴአትር ባለሙዎች ማህበር አስታወቀ። በመክፈቻው ዕለት ጠዋት ከ3፡00 ጀምሮ “የኮከቡ ሰው” ቴአትር በብሄራዊ ቴአትር በነጻ ለተመልካች ከቀረበ በኋላ ከሰዓት በኋላ በኤሊያና ሆቴል…
Read 11893 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መቀመጫውን በሀዋሳ ከተማ ያደረገው ሰማይ መልቲ ሚዲያ በሀዋሳ ከተማ ለንባብ ማደግ አስተዋጽኦ ያደረጉ አካላትን ነሀሴ 28 ቀን 2014 ዓ.ም ሊሸልም ነው። የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኢዮብ ፅጌ ለአዲስ አድማስ እንደገለጹት የመርሃ ግብሩ ዓላማ ሰማይ መልቲ ሚዲያ ባለፈው ዓመት…
Read 22235 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የቀድሞው የፓርላማ አባልና የአሁኑ ዲፕሎማት የአቶ አማኑኤል አብርሃም ሁለተኛ ስራ የሆነው “ወላይታ በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ“ የተሰኘ መፅሃፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሀፉ በዋናነት ወላይታ ከጥንት እስከ አሁን የተጓዘበትን ታሪክ፣ባህል፣ሀይማኖትና ስብዕና በዝርዝር የሚያስቃኝ ሲሆን ከሽፋን ስዕሉ ትርጉም ገለፃ ጀምሮ በርካታ ጉዳዮች በውስጡ መያዙን የመፅሀፉ…
Read 11620 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና