ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
 አቢሲኒያ ቢዝነስ ኔትወርክ ከአጋሮቹ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን፣ ከኢትዮጵያ አየር መንገድና ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀው “አፍሪካዊያን ለአፍሪካውያን” የተሰኘው አህጉራዊ ዝግጅት ትናንትና ጥቅምት 25 ቀን 2015 በወዳጅነት አደባባይ ተከፈተ። ይህ አህጉራዊ ዝግጅት የአፍሪካን ባህል፣ ምርቶች፣…
Rate this item
(0 votes)
በደራሲ ወርቅዬ ደምሴ የተጻፈው “የዓይን፣ የጆሮና የአዕምሮ ምስክር” የተሰኘው በግብረገብና ስነምግባር ላይ አተኩሮ የተዘጋጀው መጽሐፍ ለንባብ በቃ።መጽሐፉ በሰው ልጅ አስተሳሰብና ማንነት ላይ ትኩረቱን አድርጎ፣ የሃገራችንን ጥንታዊና ሐይማኖታዊ የስነምግባር አስተምህሮን መሰረት በማድረግ፣ ባሁኑ ወቅት ያለውን የሐገራችንን ማህበራዊ ኑሮ ከዘመናዊው ዓለም ጋር…
Rate this item
(0 votes)
በአሀዱ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ላለፉት አምስት ዓመታት “አሀዱ መድረክ” በሚል ድንቅ ዝግጅታቸው የምናውቃቸው የጋዜጠኛ ሊዲያ አበበና ጋዜጠኛ ሱራፌል ዘላለም የጋራ ስራ ሆነው “ኢትዮጵያ የተቃርኖ ምኩራብ” ቅፅ አንድ መፅሐፍ ለንባብ በቃ።ጋዜጠኞቹ በአምስት አመቱ የአሀዱ ሬዲዮና ቴሌቪዥን የአሀዱ መድረክ ዝግጅታቸውን ወደ መፅሐፍ በመቀየር…
Rate this item
(1 Vote)
ሽልማቱ 18 ዘርፎች አሉት ተብሏል በቃል መልቲ ሚዲያ አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚካሄደው “ክብር” የስነ-ፅሁፍና የጋዜጠኝነት ሽልማት ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥር ወር መጨረሻ ላይ ይካሄዳል። የሽልማቱ አዘጋጅ የቃል መልቲ ሚዲያ መስራችና ዋና ስራ አስፈፀሚ ደራሲና ጋዜጠኛ ቃልኪዳን ሐይሉ ከሽልማቱ የቦርድ አባላት ጋር…
Rate this item
(2 votes)
 የእውቁ ፖለቲከኛ የሺዋስ አሰፋ ልጆች ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ዎክ መፅሐፋቸውን በድምቀት ያስመርቃሉ፡፡ ከፖለቲከኛ አባታቸውና ከመምህርት እናታቸው የተገኙት ቅዱስ የሺዋስ እና ህሊና የሺዋስ በዛሬው ዕለት ሶስት መፅሀፍትን የሚያስመርቁ ሲሆን ሁለቱ መፅሀፍት የህሊና የሺዋስ…
Rate this item
(5 votes)
በኮሎኔል አሸብር አማረ የተፃፈው ሀገሬና ሕይወቴ መፅሀፍ መስከረም 14 ቀን 201 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል ተመርቋል፡፡627 ገጾች የያዘ ግለ ታሪክ በ405 ብር ገበያ ላይ ውሏል፡፡
Page 12 of 314