ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የቢኒያም ወርቁ "ትራንዚት" ትያትር ሊመረቅ ነው የመግቢያ ዋጋ 1,000 ብር በአይነቱ ልዩ የሆነው የቢኒያም ወርቁ "ትራንዚት" ትያትር ታሕሳስ 4/2016ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰአት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ሊመረቅ እንደሆነ አሜዜንግ ፕሮሞሽንና ኢቨንት ዛሬ ሕዳር 28/2016ዓ.ም በሃገር ፍቅር ቴአትር ቤት በሰጠው…
Wednesday, 22 November 2023 20:21

እነሆ ድልድዩን !

Written by
Rate this item
(0 votes)
እነሆ ድልድዩን !ይህንን መጽሐፍ አንብቤ እንዳጠናቀቅኩ በሃሳቤ " የሰው ልጅ ስልጣን ላይ ሆኖ ባበበበት ወቅት (በተወደደበት ጊዜ ) ያቺ ጊዜ ሳታልፍ ለተተኪው ትውልድ ስልጣኑን ቢያስረክብ በታሪክ ውስጥ ዘላለማዊ ይሆናል ። ታላቅነቱንም ምንጊዜም ትውልድ ይመሰክርለታል። እርሱም ካደለው ይህንን በህይወት ቆሞ ያያል…
Rate this item
(0 votes)
ከትምህርት ባሻገር ሁለንተናዊ የሰብዕና መገንቢያና የተሻለ የትምህርትና የሥራ አካባቢ ለመፍጠር ባህል ማዕከሉን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ማዕከሉ በየሳምንቱ ማክሰኞ የኪነ-ጥበብ ምሽት ዳግም ማዘጋጀት እንደሚጀምር የባህል ማዕከሉ ኃላፊ ተስፋዬ እሸቱ ገልጸዋል፡፡ቅዳሜ፣ ማክሰኞና ሐሙስ ደግሞ ፊልም…
Rate this item
(1 Vote)
ተወዳጅ ሚድያ እና ኮሚኒኬሽን ከዶክተር ጌታቸው ተድላ ጋር በትብብር ያዘጋጁት ጸሀፌ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድን የሚዘክር መርሃ ግብር፣ የፊታችን እሁድ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ይካሄዳል፡፡የጸሀፌ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ቤተሰቦች የመርሃ ግብሩ አጋር ሲሆኑ፤ በዕለቱ ‹‹የአክሊሉ የህይወት ጉዞ…
Rate this item
(0 votes)
በቢኒያም አቡራ የተዘጋጀውና "ወደ ፍቅር ጉዞ" የተሰኘው፣ የአንጋፋውን ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን የዘፈን ግጥሞች የሚዳስሰው መጽሐፍ ዛሬ ከ11፡30 ጀምሮ በወመዘክር አዳራሽ እንደሚመረቅ ደራሲው ለአዲስ አድማስ አስታውቋል፡፡መጽሐፉ በስድስት ምዕራፎች ተከፋፍሎ በ206 ገጾች የተቀነበበ ሲሆን፤ በ320 ብር ለገበያ ቀርቧል ተብሏል። ቢኒያም አቡራ፤ ከዚህ…
Rate this item
(0 votes)
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ከሚሰራቸዉ ዋና ዋና ተግባራት መካከል ከኪነ-ጥበብ ባለሙያዎችና በዘርፉ ውስጥ ካሉ አካላት ጋር ኪነ-ጥበብን በተለያዩ መንገዶች ማሳደግና በኪነ-ጥበብ የተገነባ ትውልድን ማፍራት ነዉ። በዚሁ መሰረት የኢትዮጵያ ቴአትር ባለሞያዎች ማህበር ከቢሯችን፣ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንና ከቢ ኘላስ ጋር…
Page 12 of 322