ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ነገረ መጻሕፍት! ተጋባዥ እንግዳ:- ሲሳይ ንጉሡ የተመረጠው መጽሐፍ:- ሣልሳዊ ልደት አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣…
Rate this item
(1 Vote)
በትውልዱ ዘንድ የንባብ ባህልን ለማሳደግ፣ ፍቅርንና አንድነትን ለማስተማር ታስቦ የተዘጋጀው “የንባብ ከተማ” የተሰኘው አዲስ የሕፃናት ትያትር በዛሬው ዕለት በፍላሚንጎው የአዲስ አበባ ሕፃናትና ወጣቶች ቲያትር ቤት ታላላቅ የክብር እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቆ ለእይታ በቅቷል። በደምሴ በየነ የተዘጋጀው ይህ ተውኔት ሕፃናትን ይበልጥ…
Rate this item
(0 votes)
በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ በተከናወነ ስነ ስርዓት፣ የአገሪቱን የፖሊሲ አቅጣጫ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የሕዋ ሳይንስ ጉዞን የሚያመላክቱ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍት በዶ/ር ይሽሩን ዓለማየሁ ተዘጋጅተው ለንባብ በቅተዋል። የምረቃ ስነ ስርዓቱ ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች፣ የትምሕርት ተቋማት አመራሮች፣ የዘርፉ ተመራማሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…
Rate this item
(0 votes)
በታሪክ ባለሙያው ስንታየሁ ኪዳኔ የተዘጋጀውና በጋዜጠኛ ይትባረክ ዋለልኝ የተሰናዳው “የአምራችነት ሰብእና” የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ በቅርቡ ለንባብ እንደሚበቃ ታውቋል። መጽሐፉ የኢትዮጵያን ረጅም ታሪክ መነሻ በማድረግ በሀገሪቱ ባህል፣ ዘመናዊና ባህላዊ ትምህርት፣ እንዲሁም በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ዳሰሳ ያደረገ ነው። ጸሐፊው…
Rate this item
(0 votes)
እስከ ፊታችን ሰንበት ክፍት ነው ። እኔ እና ደራሲ ባዩልኝ አያሌው አንድ መጽሐፍ እዚህ አውደ ርዕይ ላይ ለአንባቢያን እንዲደርስ አድርገናል ። ባለታሪኩ አቶ ታምራት ተመስገን ይባላል ። ከሊስትሮ እስከ የኮንስትራክሽን ድርጅት ባለቤት የሆነ ሰው ነው ። " ምስጉኑ ሰው "…
Rate this item
(0 votes)
ታላቅ የዕውቀት እና የባህል መድረክ የሆነው 18ኛው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጽሐፍት ዓውደ ርዕይ ከሰኔ 1 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በድምቀት ይካሄዳል። በዓውደ ርዕዩ መክፈቻ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ዩኒቨርሲቲው ላለፉት 10 ዓመታት ለንባብና ለመጻሕፍት ትልቅ…
Page 1 of 329