ከአለም ዙሪያ
175 አመታት በሚደርስ እስር ሊቀጣ ይችላል ተብሏል በለንደን በእስር ላይ የሚገኘውና የበርካታ አገራት መንግስታትን፣ ግለሰቦችንና ባለጸጎችን የግል ሚስጥራዊ መረጃዎች እየጎለጎለ በአደባባይ በማስጣት የሚታወቀው የዊኪሊክስ ድረገጽ ባለቤት ዊሊያም አሳንጄ፣ ከ10 አመታት በላይ ስታድነው ለኖረችው አሜሪካ ተላልፎ እንዲሰጥ የእንግሊዝ ፍርድ ቤት ባለፈው…
Read 4021 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ሳምሰንግ በ24 በመቶ የገበያ ድርሻ 1ኛ ደረጃን ይዟል ከሩስያና ዩክሬን ጦርነት ጋር በተያያዘ የፈረንጆች አመት 2022 የመጀመሪያው ሩብ አመት አለማቀፍ የሞባይል ስልኮች ሽያጭ በ11 በመቶ ያህል ቅናሽ በማሳየት ወደ 272 ሚሊዮን ዝቅ ቢልም፣ ሳምሰንግ በሽያጭ መሪነቱን መያዙ ተነግሯል፡፡ካናሊስ ቪፒ የተባለው…
Read 1586 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ሁለት ወራትን ባስቆጠረውና ተባብሶ በቀጠለው የሩስያና የዩክሬን ጦርነት፣ በዩክሬን ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ከ12 ሚሊዮን ማለፉንና ከአገሪቱ የተሰደዱ ሰዎችም ከ5 ሚሊዮን በላይ መድረሱን ያስታወቀው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፤ ዩክሬንን ጥለው ከተሰደዱት ሰዎች መካከል ግማሽ ያህሉ ህጻናት መሆናቸውንም ገልጧል፡፡ተቀማጭነቱን በጄኔቭ ያደረገው የተመድ…
Read 2114 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Sunday, 24 April 2022 00:00
61 በመቶ የአለም ህዝብ የዩክሬን ጦርነት አገሬን ክፉኛ ይጎዳታል ብሎ እንደሚያምን ተነገረ
Written by Administrator
- 72 በመቶው አገሬ በጦርነቱ ውስጥ መሳተፍ የለባትም ይላል - 66 በመቶው በሩስያ ላይ ማዕቀብ መጣል ይበጃል ይላል አይፒኤስኦኤስ የተባለ አለማቀፍ የጥናት ተቋም የሩስያና የዩክሬን ጦርነት በተቀረው አለም ዘንድ የፈጠረውን ስጋት ለማወቅ በሰራው ጥናት 61 በመቶ የአለም ህዝብ የዩክሬን ጦርነት…
Read 3236 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 23 April 2022 15:03
ባይደን "ትራምፕን የማሸንፈው እኔ ብቻ ነኝ፤ በድጋሚ እወዳደራለሁ" አሉ
Written by Administrator
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በቀጣዩ የ2024 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ እንደሚወዳደሩና ዶናልድ ትራምፕን ተፎካክሮ ማሸነፍ የሚችለው ብቸኛው ሰው እኔ ነኝ ብለው እንደሚያስቡ መናገራቸው ተዘግቧል፡፡ባይደን ይህንን የተናገሩት ለቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ መሆኑን ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ ያስነበበው ዘ ሂል ድረገጽ፣ በ78 አመታቸው…
Read 2284 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ ሙሉ ለሙሉ በሴቶች ብቻ የሚንቀሳቀስና የራሱ የሆነ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ያሉት ቢላን የተሰኘ አዲስ የሚዲያ ተቋም ተመስርቶ ስራ መጀመሩ ተነግሯል፡፡ሚዲያው ሴቶችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራና ለሴቶች መብቶች መከበር የሚታገል እንደሆነ የዘገበው ቮይስ ኦፍ አሜሪካ፤ ከጋዜጠኞች…
Read 8416 times
Published in
ከአለም ዙሪያ

