ከአለም ዙሪያ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሶማሌላንድን የዕውቅና ጥያቄ ጉዳይ አስተዳደራቸው እየመረመረው እንደሆነ ተናገሩ። ከሶማሊያ በመነጠል ነጻነቷን ያወጀችው ሶማሌላንድ ዓለማቀፍ ዕውቅና ለማግኘት ያቀረበችውን ጥያቄ አስተዳደራቸው እያጤነው እንደሚገኝ ትራምፕ ፍንጭ ሰጥተዋል። የሶማሌላንድ የዕውቅና ጉዳይ የተነሳው ትላንት አርብ፣ በአሜሪካ አሸማጋይነት አርሜኒያና አዘርባጃን የሰላም ሥምምነት…
Read 1224 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
• "ከፍተኛ" ታሪፍ እጥላለሁ ብለዋል የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በ24 ሰዓታት ውስጥ "ከፍተኛ" ያሉትን ታሪፍ በህንድ ላይ እንደሚጥሉ አስታወቁ። የደልሂ ፖለቲከኞች ከሩሲያ የነዳጅ ምርት መግዛታቸው ያባሳጫቸው ትራምፕ፣ ህንድ ታማኝ የንግድ አጋር አልሆነችልንም በሚልም ወቅሰዋል። ህንድ ኢኮኖሚዋን ለመታደግና ብሄራዊ ጥቅምን ታሳቢ…
Read 847 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የዩክሬን ስምምነት ከተቀመጠው የአሥር ቀን ቀነ ገደብ በፊት ካልተደረሰ፤ ዋሽንግተን በሩሲያ ላይ ማዕቀብ እንደምትጥል ትራምፕ ለአሜሪካ ሚዲያ በሰጡት ቃለ ምልልስ ደግመው ተናግረዋል፡፡ ባለፉት ጥቂት ወራት ስለፑቲን ያላቸው ሐሳብ ተቀየሮ እንደሆነ የተጠየቁት ትራምፕ፣ "የሩሲያው ፕሬዚዳንት ጽኑ ሰው መሆናቸው የታወቀ ነው" ብለዋል።…
Read 854 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በዚህ ሳምንት አነጋጋሪ ከነበሩ የቀጣናው የዲፕሎማሲ ጉዳዮች መካከል የሦስቱ አገራት - ማለትም ኤርትራ፣ ሶማሊያና ግብጽ - በአስመራ ተገናኝተው መምከራቸው ነው፡፤ ይህ ምክክር ብዙ የዲፕሎማሲና ፖለቲካ ተንታኞችን ትኩረት የሳበው ያለምክንያት አይደለም፡፡ ሦስቱም አገራት ከሞላ ጎደል ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየሻከረ…
Read 1375 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Friday, 20 September 2024 20:56
7 ሚ. ዶላር ዋጋ ወጥቶበት የነበረው የሂዝቦላህ አመራር በእስራኤል ጦር ተገደለ
Written by Administrator
• ሊባኖሳዊያን በእጃቸውና በቤታቸው ያሉ የቴክኖሎጂ መሳሪያዎችን እየጣሉ ነው ተባለ7 ሚሊዮን ዶላር ዋጋ ወጥቶበት የነበረው የሂዝቦላህ አመራር በእስራኤል ጦር መገደሉ ተዘግቧል፡፡ ከአንድ ዓመት በፊት የሐማስ ታጣቂዎች በእስራኤል ላይ ድንገተኛ ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ የተጀመረው ጦርነት መልኩን ቀይሮ አሁን ወደ ሊባኖስ ፊቱን…
Read 1186 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
*ከሊባኖስ እስከ ዌስተርን ባንክ እና ዋሺንግተን የተቀጣጠለው ተቃውሞ *ለጋዛ የሆስፒታል ፍንዳታ እስራኤል ተጠያቂ አይደለችም - ዋይት ሃውስ *አሜሪካ በመላው ዓለም ለሚገኙ ዜጎቿ የጉዞ ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች *3500 ፍልስጤማውያን፤ ከ1400 በላይ እስራኤላውያን ተገድለዋል የእስራኤል ሃማስ ጦርነት በተጀመረ በ12ኛው ቀን ላይ፣ መላውን ዓለም…
Read 1803 times
Published in
ከአለም ዙሪያ

