ከአለም ዙሪያ

Rate this item
(0 votes)
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሶማሌላንድን የዕውቅና ጥያቄ ጉዳይ አስተዳደራቸው እየመረመረው እንደሆነ ተናገሩ። ከሶማሊያ በመነጠል ነጻነቷን ያወጀችው ሶማሌላንድ ዓለማቀፍ ዕውቅና ለማግኘት ያቀረበችውን ጥያቄ አስተዳደራቸው እያጤነው እንደሚገኝ ትራምፕ ፍንጭ ሰጥተዋል። የሶማሌላንድ የዕውቅና ጉዳይ የተነሳው ትላንት አርብ፣ በአሜሪካ አሸማጋይነት አርሜኒያና አዘርባጃን የሰላም ሥምምነት…
Rate this item
(0 votes)
• "ከፍተኛ" ታሪፍ እጥላለሁ ብለዋል የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በ24 ሰዓታት ውስጥ "ከፍተኛ" ያሉትን ታሪፍ በህንድ ላይ እንደሚጥሉ አስታወቁ። የደልሂ ፖለቲከኞች ከሩሲያ የነዳጅ ምርት መግዛታቸው ያባሳጫቸው ትራምፕ፣ ህንድ ታማኝ የንግድ አጋር አልሆነችልንም በሚልም ወቅሰዋል። ህንድ ኢኮኖሚዋን ለመታደግና ብሄራዊ ጥቅምን ታሳቢ…
Rate this item
(2 votes)
የዩክሬን ስምምነት ከተቀመጠው የአሥር ቀን ቀነ ገደብ በፊት ካልተደረሰ፤ ዋሽንግተን በሩሲያ ላይ ማዕቀብ እንደምትጥል ትራምፕ ለአሜሪካ ሚዲያ በሰጡት ቃለ ምልልስ ደግመው ተናግረዋል፡፡ ባለፉት ጥቂት ወራት ስለፑቲን ያላቸው ሐሳብ ተቀየሮ እንደሆነ የተጠየቁት ትራምፕ፣ "የሩሲያው ፕሬዚዳንት ጽኑ ሰው መሆናቸው የታወቀ ነው" ብለዋል።…
Rate this item
(5 votes)
 በዚህ ሳምንት አነጋጋሪ ከነበሩ የቀጣናው የዲፕሎማሲ ጉዳዮች መካከል የሦስቱ አገራት - ማለትም ኤርትራ፣ ሶማሊያና ግብጽ - በአስመራ ተገናኝተው መምከራቸው ነው፡፤ ይህ ምክክር ብዙ የዲፕሎማሲና ፖለቲካ ተንታኞችን ትኩረት የሳበው ያለምክንያት አይደለም፡፡ ሦስቱም አገራት ከሞላ ጎደል ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየሻከረ…
Rate this item
(2 votes)
• ሊባኖሳዊያን በእጃቸውና በቤታቸው ያሉ የቴክኖሎጂ መሳሪያዎችን እየጣሉ ነው ተባለ7 ሚሊዮን ዶላር ዋጋ ወጥቶበት የነበረው የሂዝቦላህ አመራር በእስራኤል ጦር መገደሉ ተዘግቧል፡፡ ከአንድ ዓመት በፊት የሐማስ ታጣቂዎች በእስራኤል ላይ ድንገተኛ ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ የተጀመረው ጦርነት መልኩን ቀይሮ አሁን ወደ ሊባኖስ ፊቱን…
Rate this item
(4 votes)
 *ከሊባኖስ እስከ ዌስተርን ባንክ እና ዋሺንግተን የተቀጣጠለው ተቃውሞ *ለጋዛ የሆስፒታል ፍንዳታ እስራኤል ተጠያቂ አይደለችም - ዋይት ሃውስ *አሜሪካ በመላው ዓለም ለሚገኙ ዜጎቿ የጉዞ ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች *3500 ፍልስጤማውያን፤ ከ1400 በላይ እስራኤላውያን ተገድለዋል የእስራኤል ሃማስ ጦርነት በተጀመረ በ12ኛው ቀን ላይ፣ መላውን ዓለም…
Page 3 of 164