ከአለም ዙሪያ
በእዳ ጫና አስከፊ ቀውስ ውስጥ ገብቶ የከረመው የግሪክ ኢኮኖሚ በዘንድሮው ሁለተኛ ሩብ አመት የዜሮ ነጥብ ስምንት በመቶ ያልተጠበቀ እድገት ማሳየቱን ቢቢሲ ዘገበ፡፡የአገሪቱ ብሄራዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣በዚህ አመት ከ2.1 በመቶ እስከ 2.3 በመቶ ገደማ ይቀንሳል ተብሎ የተገመተው…
Read 1632 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የታሊባን ቃል አቀባይ፤“መሪያችን አልሞተም፣ አሁንም እየመራን ነው“ ብሏል የአፍጋኒስታን የደህንነት ባለስልጣናት፤ የታሊባኑ መሪ ሙላህ ሞሃመድ ኦማር ከሁለት አመታት በፊት መሞቱን አረጋግጠናል ሲሉ መናገራቸውንና የቡድኑ ቃል አቀባይ በበኩላቸው፤ መሪያችን በህይወት አለ፤ አሁንም እየመራን ነው ሲሉ ማስተባበላቸውን ስካይ ኒውስ ዘገበ፡፡የአፍጋኒስታን ብሄራዊ የደህንነት…
Read 3450 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የትሪፖሊ ፍርድ ቤት የጦር ወንጀል ፈጽሟል በሚል ክስ በተመሰረተበት የቀድሞው የሊቢያ ፕሬዚዳንት ሞኣመር ጋዳፊ ልጅ፣ ሳይፍ ጋዳፊ ላይ የሞት ፍርድ ውሳኔ ማስተላለፉን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘገበ፡፡ፍርድ ቤቱ በ2011 በተቀሰቀሰው የአረብ አብዮት የግድያ፣ የግርፋትና የፍንዳታ ተግባራትን በማቀጣጠል ጥፋተኛ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ባለው ሳይፍ…
Read 2530 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የሩስያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሙስና ቅሌት እየታመሰ የሚገኘውን አለማቀፉን የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ፊፋ ለረጅም አመታት በፕሬዚዳንት የመሩት ሴፕ ብላተር፣ የዓለም የኖቤል ሽልማት ሊሰጣቸው የሚገባ ታላቅ ሰው ናቸው ሲሉ መናገራቸውን ዘሂንዱ ታይምስ ዘገበ፡፡ፕሬዚዳንት ፑቲን ባለፈው ሰኞ ከስዊዝ ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለ…
Read 1681 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 01 August 2015 14:50
ከዓለማችን የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ግማሽ ያህሉ የፌስቡክ ደንበኞች ናቸው
Written by Administrator
- ከፌስቡክ ደንበኞች 65 በመቶው በየዕለቱ ይጠቀማሉ - ባለፉት ሶስት ወራት ገቢው 4 ቢሊዮን ደርሷል ኢንተርኔትን ከሚጠቀሙ 3 ቢሊዮን ያህል የተለያዩ የአለማችን አገራት ዜጎች መካከል ግማሽ ያህሉ ወይም 1.49 ቢሊዮን የሚሆኑት የታዋቂው ማህበራዊ ድረገጽ ፌስቡክ ተጠቃሚ መሆናቸውን ኩባንያው ረቡዕ እለት…
Read 1604 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የሴት ውበት የክረምት ሌሊትን አያሞቅም። የዩክሬናውያን አባባልውሻ ጭራውን ካልረገጥከው በስተቀር አይነክስህም፡፡ የካሜሩያውያን አባባልጓንት ያጠለቀች ድመት አይጥ አትይዝም፡፡ የፈረንሳውያን አባባልየተውሶ ድመት አይጥ አትይዝም፡፡ የጃፓናውያን አባባልትኩረት የሚስቡ ሴቶች ከኋላህ እንዲጓዙ አትፍቀድ፡፡ የካምቦዲያውያን አባባልከነገ ጫጩት የዛሬ እንቁላል ይሻላል፡፡ የቬትናማውያን አባባልዘማሪ ወፍ መዝሙር እየበላች…
Read 1675 times
Published in
ከአለም ዙሪያ