ንግድና ኢኮኖሚ
ፈረንሳይ ነው የምትኖረው፡፡ በአንድ ሆቴል ሙዚየም ውስጥ ኮርስ እየተከታተለች ሲሆን፣ ለኮርሱ ተሳታፊዎች ምግብ በነፃ ይፈቃዳል፡፡ ስለዚህ የሙዚየሙ ሬስቶራንት ምግብ ያቀርባል፡፡አንድ ቀን የዕለቱ ምግብ ላዛኛ ነበር፡ የሬስቶራንቱ ባለቤት የሆኑት ሴት ምግቡን አቅርበውላት “አበላሉን ታውቂያለሽ” ሲሉ ጠየቋት፡፡ አገሯ ሳለች ብዙ ጊዜ የበላችው…
Read 3483 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለግንባታው 120ሚ. ያህል ብር ወጥቷል * በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሲሆን፤ በአፍሪካ 3ኛ እንደሆነ ይነገራል * በዓመት 4ሚ ካ.ሜ ቦርድና 95ሚ. ኩንታል የጂፕሰም ዱቄት ያመርታል “የድንጋይ ዳቦ ዘመን” ሲባል እርግጠኛ ነኝ የጥንቱን ደግ ዘመን ለመግለጽ እንጂ “ድንጋይ ዳቦ” ሆኖ አይደለም፡ዛሬ ግን ከፍተኛ…
Read 4812 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 27 October 2012 10:11
በሜቄዶንያ ማዕከል ያገኘሁትን ድሎት ጤናና ጉልበት በነበረኝ ጊዜ እንኳ አልኖርኩትም
Written by መንግስቱ አበበ
እናትም ሆነች ዘመድ የሚፀየፈውን በሽተኛ እሱ ምንም ሳይመስለው ቀርቦ ያገላብጠዋል፡፡ የሚኖረውና የሚበላው ከእኛው ጋር ነው፡፡ ለእሱ የተለየ ወጥ አይሠራለትም - ለእኛ የተሠራውን ወጥ ነው የሚበላው፡፡ ሁላችንም መብላታችንን ካላረጋገጠ ግን አይበላም፡፡ ከዳንኩ በኋላም በገንዘብና በአንዳንድ ነገሮች እየረዳኝ ነው፡፡ “ራስህን የምትችልበትን መንገድ…
Read 23783 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ስስታችን ለምግብ ሳይሆን ለውሃ ነበር”ድሮ ከቤት እሳት ተይዞ ወደ ጫካ የሚኬደው ለማር ቆረጣ ነበር፡፡ ብርድ ልብስ ተይዞ የሚኬደው ደግሞ ራቅ ወዳለ አገር ለጉዳይ ሲኬድ ነበር፡፡ የፎፋ ከተማና አካባቢዋ ሴቶች ግን ብርድ ልብስ እሳት ለማገዶ የሚሆን ጉቶ ወይም እንጨት ይዘው ወደ…
Read 5297 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 13 October 2012 11:31
በኢትዮጵያ የአይሲቲ ግንዛቤና የግሉ ዘርፍ አላደጉም ሚዲያውና አይሲቲ ተራርቀዋል
Written by መንግሥቱ አበበ
ወ/ሮ ያኔት ዓለሙ አዲስ አበባ ነው የተወለደችው - በ1969 ዓ.ም ነበር፡፡ ቸርቸል ጐዳና አካባቢ ያደገችው ወ/ሮ ያኔት፣ የተማረችውም ጥቁር አንበሳ ት/ቤት ነው፡፡ 12ኛ ክፍል እንዳጠናቀቀች አዲስ አበባ ንግድ ሥራ ኮሌጅ (ኮሜርስ) ገብታ በኦፊስ ማኔጅመንት በዲፕሎማ የተመረቀች ሲሆን ከማይክሮሊንክ ደግሞ በሶፍትዌር…
Read 8551 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ደንበኞቻችን ሊጠቀሙ የሚችሉባቸውን ኢትዮጵያዊ ይዘት ያላቸው አፕሊኬሽኖች ሶፍትዌር ሰርተን፣ ለምሳሌ ባህላዊ ጨዋታ ገበጣ፣ ጉርሻ፣ የሰፈሮች ካርታ፣ ከአማርኛ ወደ ፈረንጅ፣ ከፈረንጅ ወደ አማርኛ የሚቀይር የቀን መቁጠሪያ… ሶፍትዌሮችን እየገጠምን ነው፡፡ የሁለተኛው ምዕራፍ ዕቅዶች ሲፈፀሙ ይዘጋና ሶስተኛው ምዕራፍ ወደሚጀመርበት የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይ…
Read 11904 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ