ንግድና ኢኮኖሚ
በ564 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታልና በ702 ሚሊዮን ብር የተፈረመ ካፒታል፣ በ10ሺ ባለአክሲዮኖች የተደራጀው አሐዱ ባንክ፤ በመጪው ቅዳሜ ሐምሌ 9 ቀን 2014 ዓ.ም ሥራ እንደሚጀምር አስታወቀ።በአገልግሎት አሰጣጥና በቴክሎጂ አጠቃቀም በኩል ያለውን ሰፊ ክፍተት ለማጥበብ አቅዶ የተነሳው አሐዱ ባንክ፤ ይህንን የተሻለ የባንክ…
Read 2028 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 10 July 2022 19:40
ከ100 በላይ አለም አቀፍ የግንባታ ኩባንያዎች የሚሳተፉበት አውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው
Written by Administrator
በአለም አቀፍ ደረጃ የኮንስትራክሽን ንግድ ትርዒት በማዘጋጀት የሚታወቀው “ቢግ ፋይቭ” የተባለው ድርጅት አገር በቀል ከሆነው ኤትኤል ኤቨንትና ኮሚዩኒኬሽን ጋር በመተባበር በሚያዘጋጁት አውደርዕይ ላይ ከ100 በላይ አለም አቀፍ የግንባታና የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች ይሳተፉበታል ተብሏል። በአውደ ርዕዩ የሚሳተፉት ስመጥር አለምአቀፍ የግንባታ ኩባንያዎች ልምዳቸውን…
Read 1400 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ማዕከሉን ለማደራጀት 230 ሚ. ብር ፈጅቷል ዳሽን ባንክ በአይነቱ የተለየና በግል ባንኮች ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነውን “Tier lll” የተሰኘ ዘመናዊ የመረጃ ማዕከል ሐሙስ ረፋድ ላይ በዋና መስሪያ ቤቱ አስመርቆ ስራ ጀመረ። ይህን የመረጃ ማዕከል ለማደራጀት ከ230 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ማድረጉም…
Read 1416 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ግንባታው 13 ዓመታትን የፈጀውና 750 ሚ. ብር ወጪ የተደረገበት ቢሾፍቱ ቲኬ ሆቴልና ሪዞርት ዛሬ ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ ይመረቃል። በቢሾፍቱ ሀይቅ ዳር የተገነባውና ባለ አምስት ኮከብ ደረጃ እንዳለው የተነገረለት “ቢሾፍቱ ቲኬ ሆቴልና ሪዞርት”፤ ከሌሎቹ ሆቴልና ሪዞርቶች የሚለይበት በርካታ መሰረተ ልማቶች እንዳሉት…
Read 1497 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የ972 ኩባንያዎችን ፈቃድ መሰረዙንም ማዕድን ሚኒስቴር ባለፉት 11 ወራት ብቻ 513.9 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን አስታወቀ። የተገኘው የውጪ ምንዛሬ ከቡና ከተገኘው የዶላር መጠን በሁለተኛነት ደረጃ የሚያሰልፈው መሆኑም ታውቋል።የማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ታከለ ኡማ ባለፈው ረቡዕ በጽ/ቤታቸው ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ…
Read 1482 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በተለምዶ ሰባ ደረጃ በሚባለው አካባቢ ተወልደው ፈረንሳይ ለጋሲዮን በተሰኘው ሰፈር ነው ያደጉት፡፡ የወታደር ልጅ እንደሆኑ የሚገልፁት እንግዳችን፤ ገና የ4 ዓመት ህፃን እያሉ አባታቸው በመሞታቸው በጠንካራ እናት እጅ እንዳደጉ በኩራት ይናገራሉ፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በማኔጅመንት፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ከጅማ ዩኒቨርስቲ…
Read 2788 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ