ንግድና ኢኮኖሚ
• ትውልድ የሚሻገር ኩባንያ የማቋቋም ህልምና ፈተናው ? • በአገራችን ላይ ትንሹን ዎልማርት ለመፍጠር በሂደት ላይ ነን ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት በአምስት ጓደኛሞች የተቋቋመው ኦሜዳድ፤ የተመሰረተበትን የ25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል፡፡ ዛሬ በሂልተን ሆቴል በተዘጋጀ የእራት ግብዣ ላይም…
Read 1824 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
· በዓመቱ 6.8 ቢሊዮን ብር አትርፏል · ባለ 4 ኮከብ ደረጃ ተሰጥቶታል · 1000 ክፍሎች የሚኖሩት ሆቴል እያስገነባ ነው በአምስት C-47 አውሮፕላኖች ለመጀመሪያ ጊዜ አገልግሎት መስጠት የጀመረው እ.ኤ.አ ኤፕሪል 8 ቀን 1946 ወደ ግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ በመብረር ነበር -…
Read 1654 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 18 August 2018 10:10
የአክሰስ ሪል እስቴት ቤት ገዢዎች፤ መንግሥት አፋጣኝ ውሳኔ እንዲሰጣቸው ተማጸኑ
Written by Administrator
የዛሬ ሳምንት ቦሌ በሚገኘው የአክሰስ ሪል እስቴት ጽ/ቤት፣ ቤት ገዢዎች ያሰሙት የነበረው ጩኸት፣ በደል ደርሶባቸው ሳይሆን የቅርብ ዘመድ የሞተባቸው ያህል አዝነው ነበር፡፡ ጩኸታቸውን ማሰማት የፈለጉት በሰላማዊ ሰልፍ እንጂ በጋዜጣዊ መግለጫ አልነበረም፡፡ የሰላማዊ ሰልፍ ፈቃድ ሰጪው ክፍል “እስከ ዛሬ ታግላችኋል፤ አሁንም…
Read 2420 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በጀርሞች የተበከለና ድፍርስ ውሃን አጣርቶ፣ ንፁህ አድርጎ በማቅረብ የሚታወቀው ቢሻን ጋሪ፤ የምርት ማጣሪያውን ይዘት ማሻሻሉን አስታወቀ፡፡ ቢሻንጋሪ ፒዩሪፊኬሽን ኢንዱስትሪ ኃ.የተ.የግ.ማ ባለፈው ማክሰኞ በካፒታል ሆቴል ባካሄደው የግማሽ ቀን ወርክሾፕ፤ ምርቱን ከድርጅቱ በብዛት ለሚገዙና አብረውት ለሚሰሩ አካላት አስተዋውቋል፡፡ ድርጅቱ ቀደም ሲል ለነባሩ…
Read 1368 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አዲስ አበባ የሚገኘው ዌስተርን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ከሊንከን ዩኒቨርሲቲ ካሊፎርኒያ ጋር በመተባበር በካፒታል ገበያ ላይ ያተኮረ ትምህርታዊ ስልጠና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በእሸቱ ጮሌ (ዶ/ር) የስብሰባ አዳራሽ ሰሞኑን ተካሄደ፡፡ ለአምስት ቀናት የተሰጠውን ሥልጠና የከፈቱት የዌስተርን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፕሬዚዳንት አቶ አቤቱ መላኩ ለመጀመሪያ…
Read 1484 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- የሊዝ ፖሊሲን ለኢትዮጵያ የሰጠው ሻቢያ ነው የሚለው ሀሰት ነው - በሀገራችን መሬትን በሊዝ መስጠት የጀመሩት አፄ ምኒልክ ናቸው - የኤምባሲዎች ይዞታ በሊዝ ሊመዘገብ ታስቦ ነበር ኢንጅነር ሣህሉ አለማየሁ በ1952 ዓ.ም ነው የተወለዱት - በአምቦ ግንደበረት፡፡ ትምህርታቸውን በወለንኮሚ አንጩና አምቦ…
Read 1995 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ