ህብረተሰብ

Rate this item
(6 votes)
“ዶ/ር ተክለፅዮን ጠንካራ መሪ ባይሆኑ ኖሮ ምናልባትም ዛሬ ጅማ ዩኒቨርሲቲ የሚታወቅበትና የሚኮራበት የጤና ሳይንስ ላይኖር ይችል ነበር” - ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ - የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ተክለፅዮን ወ/ማርያም በሙያቸው ለግማሽ ምዕት ዓመት አገልግለዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት መኖሪያቸውን በሰሜን አሜሪካ ያደረጉት የቀድሞ…
Rate this item
(1 Vote)
“…ለ43 ዓመታት ያህል አስተምሬአለሁ… እንግዲህ ምን ያህል ልጆችን እንዳስተማርኩ እናንተው አስሉት… አሁን በጡረታ የማገኘው 420 ብር ነው… ምንም አይደል ይበቃኛል… ዛሬ ግን እጅግ ተደስቻለሁ… ለካስ የሚያስታውሱኝ አሉ… ይህንን ካየሁ ዛሬ ሞቼ ባድርም ግድ የለኝም…” አንድ እለት የምፈልገውን ለመፈለግ ኮምፒዩተሬን አብርቼ…
Rate this item
(2 votes)
በኛ ጥር 1984 መሆን አለበት። በፈረንጅ 1992 መሆኑ ነው። አሜሪካ ገና እንደመጣሁ ኒው ዮርክ፤ኒው ዮርክ (New York,New York) ሦስት ሳምንት የሰነበትኩት አለአዛር ደሴ ቤት፤ማንሀተን Manhatten ነበር። አሁን እንዳወቅሁት ማንሃተን ከኒው ዮርክ በጣም ውዱ አካባቢ ነው። እንደገናም ሳንገናኝ አለአዛር ወርደ ኢትዮጵያ…
Saturday, 21 February 2015 13:00

የካይሮ የጉዞ ማስታወሻዬ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ከውሃ ወደ ውሃየኢትዮጵያ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ልዑካን ፕሮግራም የሚከተለውን ይመስላል፡፡ ምን ያህሉን በሥራ ላይ እናውለዋለን? እያልን ነው ካይሮ የገባነው። እኔ ካይሮ ስሄድ የመጀመሪያ ጊዜዬ ነው፡፡ ብዙዎቻችን እንደዚያው ነን ብዬ ገምቻለሁ፡፡ ከፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ ጋር ቦሌ ኤርፖርት አብረን ነበርንና እሱ የጐልድ ሜምበር…
Rate this item
(17 votes)
“ጣይቱ” የተሰኘው ዘፈን፣ በሬዲዮና በቴሌቪዥን በተደጋጋሚ ስለሚቀርብ የምታውቁት ይመስለኛል። ታዋቂዋ ድምፃዊት አስቴር አወቀ በተጋባዥነት ያዜመችበት አይደለም እንዴ? በዚያ ላይ ዘፈኑ የሚጀምረው፤ ለህፃን ለአዋቂው እንግዳ ባልሆነ ነባር ዜማ ነው - “እቴ ሜቴ፣ የሎሚ ሽታ” / “ያ ሰውዬ፣ ምናለሽ ማታ” የሚለው ግጥም…
Rate this item
(0 votes)
የዳንስ ውድድር፣ ኮሜዲ፣ የፍቅር ዜማዎች፣ እራትና ወይን ጠጅየሆቴሎቹ የመዝናኛ ክፍያ ከ600 ብር - 5ሺ ብር ይደርሳል በዛሬው ዕለት በመላው ዓለም የሚከበረውን የፍቅረኞች ቀን (Valentine’s day) ምክንያት በማድረግ አዲስ አበባን ጨምሮ በሃዋሳ ቢሾፍቱና ላንጋኖ የሚገኙ ትልልቅ ሆቴሎች ለፍቅረኞች ምሽት ሽርጉድ እያሉ…