ህብረተሰብ
ኪነ-ጥበባዊ የፈጠራ ሥራዎች አንዱ ተግባራቸው ያልታየውን የህይወት ገጻችንን ገልጦ ማሳየት ነው፡፡ ሰርካዊው የኑሮ ሩጫ ወደ ራሳችን እንዳናይ፤ እኛነታችንን በጥልቀት እንዳንመረምረውና እንዳናስተውለው ያዘናጋናል፡፡ በሁነኛ ከያኒ የተከኑ የፈጠራ ሥራዎች ታዲያ ከተፋታነውና ከዘነጋነው የገዛ እኛነታችን ጋር ዳግም እንድንገናኝ ድልድይ ይሆናሉ፡፡ በትናንትና እና በዛሬ…
Read 534 times
Published in
ህብረተሰብ
ሶፊያ የኮሌጅ ትምህርቷን አጠናቅቃ በአንድ የግል ድርጅት ውስጥ በአነስተኛ ደሞዝ ተቀጥራ ትሠራለች፡፡ ከተወለደችበት አካባቢ እርቃ ስለምትኖር ቤተሰቦቿንና አብሮ አደግ ጓደኞቿን የምታገኘው በማህበራዊ ሚዲያ አማካኝነት ነው፡፡ ሶፊያ ገና የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪ ከነበረችበት ጊዜ አንስቶ የማህበራዊ ሚዲያ አፍቃሪ ነበረች፡፡ ለዚህም የዳረጓት…
Read 769 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለሚዛኗ እማማ እዚያ ማዶ መናፈሻው ውስጥ ጨበሬ ወጣቶች ‘ዛፍ ካልኾንን’ ብለው የሚጀነኑ ቁጥቋጦዎችን ጠጉር ያበጥራሉ፡፡ አጥሩ ላይ “ፈገግ በይ እንጂ.. አዎ እንደ…ሱ” እየተባባሉ ፎቶ የሚነሡ ወጣት ሴቶች ይታያሉ፡፡ እዚህ ማዶ የትኛው ባለሥልጣን እንደሚመጣ አልታወቀም፣ዝግትግት ያለ መንገድ አለ፡፡ የታጠቁ ወታደሮች ‘ውር…
Read 571 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፉት ሁለት ተከታታይ ጽሑፎቼ (አዲስ አድማስ ቅጽ 23 ቁጥር 1280 እና 1281) በታሪክ ዙሪያ አስተያየት ያቀረብኩኝ በመሆኑ የዚህ ጽሑፍ ትኩረት ታሪክና የአስተዳደር ሥርዓት አይሆኑም፡፡ ይህ ጽሑፍ ይበልጥ የሚያተኩረው በባህል ዙሪያ ነው፡፡ ባህልን አስመልክቶ ለመግለጥ የምሻው ደግሞ ስለ ባህል ምንነት ሳይሆን፤…
Read 1044 times
Published in
ህብረተሰብ
ከጥቂት ሳምንታት በፊት ሜክሲኮ አካባቢ መንገድ ለመሻገር ግራ ቀኝ አይቼ፣ ቀይ መብራት እንደበራ አረጋግጬ፣ የሚመጡ መኪኖችም ምንም ቢሆን ቀይ መብራት ስለበራና “ዜብራ” ላይ ስለሆንኩ ፍጥነታቸውን ይቀንሳሉ የሚል ግምት ወስጄ፣ እንዲሁም ራሴን አበረታትቼ መንገዱን መሻገር ጀመርኩ። የዜብራው አጋማሽ ጋ ስደርስ ፍጥነቱን…
Read 468 times
Published in
ህብረተሰብ
“ፍቅርዬ ሆ…” ከዛሬ ስንትና ስንት ዓመታት በፊት… ፒያሳ እንደዛሬው ሳይኾን ባንድ ካፌ ቁጭ ብለን የባጡን የቆጡን እያወራን ነበር፡፡ “እኔ የምልሽ?”“ወይየ?” ቆይ ግን “ወይየ” የሚለውን ቃል የከረሜላ ያህል እሷ አፍ ላይ ለምንድን ነው የሚጣፍጠው? የምሬን እኮ ነው:: ምን አስዋሸኝ?“ይሄ የታጠረው ሕንፃ…
Read 637 times
Published in
ህብረተሰብ