ህብረተሰብ

Saturday, 14 December 2024 11:52

የጉጂ ትውስታዎቼ

Written by
Rate this item
(3 votes)
 (ክፍል-2)የጉዟችን መዳረሻ ከሆነችው ነጌሌ ቦረና ከተማ ስንደርስ ዘጠኝ ሠዓት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡ ነጌሌ በገባንበት ጊዜ ስልክ አይሰራም ነበር፡፡ ምንም ኔትወርክ ስላልነበረ በተለይ በተንቀሳቃሽ ስልክ መገናኘት ፈፅሞ የማይቻል ነበር፡፡ ሁኔታው እንዳለ ቀጥሎ፣ ስልክ መስራት የጀመረው በነጋታው ከሰአት በኋላ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ…
Rate this item
(1 Vote)
እንደ መግቢያ፨ በአጠቃላይ የሰው ልጅ የተፈጠረበትን፣ ሰው የኾነበትን ዓላማ በመዘንጋቱ ዓለምን የአውሬዎች መናኸሪያ አደረጋት። በየጊዜው ከሚከሰቱ ኹነቶች ከመማር ይልቅ እሱን በአዲስ መልክ ማስቀጠልን ተያይዞታል - የሰው ልጅ። ከቃቢል ሳንማር ወንድማችንን እንገድላለን፤ በሉጥ ሕዝቦች ሳንመከር ግብረ-ሰዶማዊነትን እንደ ሰብዓዊ መብት አሰብን፤ ከኢየሱስ…
Rate this item
(1 Vote)
“ቆንጆው ባለቅኔ”ባለፈው ‘ኖቬምበር’ ወር ጆርጅ ኢለየትን በዘከርንበት ጽሑፍ ‘አስቀያሚዋ ውብ ደራሲ’ ብለን ነበር፡፡ በዚህ ‘ዲሴምበር’ ወር ከተወለዱ ታዋቂና ዓዋቂ ሰዎች መካከል የሷን ተቃራኒ ላቀርብ ወድጃለሁ፡፡ ተቃራኒነታቸው በጾታ ብቻ ሳይኾን በቁንጅና መመዘኛ ነው፡፡ “ምናለ ቁንጅና ቢቀያየሩ” አንልም፤ ለምን? ቆንጆዋን ጆርጅ ኢለየትን…
Rate this item
(0 votes)
ቀኑ ልክ እንደ ጥንታዊ መዝሙር፣ በንፋስ ውስጥ ተደብቆ እያፏጨ በአዲስ አበባ መንገዶች ላይ ተንደርድሮ ሄዶ የሚለጠፍ ይመስላል፡፡ እንግዳ የሆነ ቀን ነው፡፡ ጉልበት የሚፈትን ቀን፡፡ ሙሉ የስሜት ህዋስ ላይ ታሪክ ለመቸክቸክ የተበጀ ሚስጥራዊ ጡዘት…የሆነ ሳላውቀው አልፌው የመጣሁት የቀን ጀርባ ላይ ተለጥፎ…
Rate this item
(1 Vote)
“በቀደመው የፈንድቃ ዋጋ፣ በቀደመው የፈንድቃ ድባብ ይዝናኑ”ፈንድቃ የባህል ማዕከል በመሀል ከዛንቺስ ላለፉት 30 ዓመታት ሲሰራና የኢትዮጵያን ሙዚቃ፣ ባህልና ትውፊት ለውጪው ዓለም ጭምር ሲያስተዋውቅ ኖሯል፤ እዚህ አገሩም ሆነ በመላው ዓለም በመጓዝም፡፡በዚህም ሥራውና አስተዋጽኦው የባህል ማዕከሉ መስራችና ባለቤት ሎሬት መላኩ በላይ ከተለያዩ…
Friday, 29 November 2024 00:00

የወቅቱ ጥቅስ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ያሸነፍን ሲመስለን መሸነፍን እንረሳለንየተሸነፍን እንደሆነ ማሸነፍ የኛም አይመስለንም ሁለቱ መካከል ግን አንድ አዲስ ልጅ እንወልዳለን፡፡› (የአገሬ ገጣሚ)
Page 7 of 282